Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአማራ መንግስት በኢትዮጵያ ልክ እንደ ፋኖ ወታደሮቹ እጅ ሠጠ፡፡ እኛም ለታሪክ ይመዘገብ ዘንድ ለሠፋሪዎች እነሆ አስታውቀናል፡፡

Post by AbebeB » 18 Nov 2021, 13:42

የአማራ መንግስት በኢትዮጵያ ልክ እንደ ፋኖ ወታደሮቹ እጅ ሠጠ፡፡ እኛም ለታሪክ ይመዘገብ ዘንድ ለሠፋሪዎች እነሆ አስታውቀናል፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የአማራ መንግስት በኢትዮጵያ ልክ እንደ ፋኖ ወታደሮቹ እጅ ሠጠ፡፡ እኛም ለታሪክ ይመዘገብ ዘንድ ለሠፋሪዎች እነሆ አስታውቀናል፡፡

Post by AbebeB » 18 Nov 2021, 13:57

  • የአማራ በቀቀኖች መንግስታችን የርዳታ ፈቃድ የሰጠው የአማራ ክልል ለሆኑት ኮምቦልቻና ደሴ እንጂ ለትግራይ አይደለም ሊሉን እንደሚችሉ ይጠበቃል፡፡ ታዲያ ምን ችግር አለው እያሉ ምንም ሣይሣቀቁ በሞራል አልባና ዓይን አውጣ ባህላቸው ይነግሩናል ማለት ነው፡፡

  • እኛ ደግሞ ኮምቦልቻና ደሴን እኮ የተቆጣጠረው ፈቅደናል እንድትሉ ያስገደዳችሁ ሃይል ነው ካልናቸው፤ እረግኝ ይሄ ወያኔ ወይም ኦነግ ነው ብለው ያመልጣሉ ማለት ነው፡፡
  • እንዲህ ያሉ ኃላቀር (savage and primitive) የሚንልክ ልጆች ናቸው አማራ ማለት፡፡

Post Reply