-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
-
Assegid S.
- Member
- Posts: 950
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: አሸባሪው ትህነግና ሚሌ! የ 21ኛው ክፍለ ዘመን እልቂት!!!!
ሚሌን ሳስብ ሰማያዊቷ አርያም ትዝ አለችኝ። ህወሃት እንደ ገነት የራቃት ከተማ። መቼም ከመፅሐፉ አንድም ቃል የጨመረ ወይንም የቀነሰ ፍፄሜው የከፋ ይሆናል ይላል እንጂ "ሀብታም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ይልቅ፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀለዋል" የሚለው የክርስቶስ ምሳሌ "ሀብታም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ይልቅ፥ ህወሃት ሚሌን ቢቆጣጠር ይቀለዋል" በሚለው ሐረግ ይተካ ነበር።