Page 1 of 1

አብይ ከኦነሠ ጋር እደራደራለሁ ለማለት 50 ኪሜ ቀርቶታል ተባለ፡፡ ይህ የተወሰደው አንድ የሀሻ በቀቀን በ 360 ላይ ከተናገረው አባባል ውስጥ ነው፡፡

Posted: 15 Nov 2021, 14:10
by AbebeB
  • አብይ ከኦነሠ ጋር እደራደራለሁ ለማለት 50 ኪሜ ቀርቶታል ተባለ፡፡ ይህ የተወሰደው አንድ የሀሻ በቀቀን በ 360 ላይ ከተናገረው አባባል ውስጥ ነው፡፡
  • ሀብታሙ ኤየሉ ባለው መሠረት ከሆነ ኦነሠ ሰንበቴ ስለገባና ሸዋ ሮቢት ሊደርስ 50 ኪሜ ስለቀረው፣ የበቀቀኑ ወሬ ልክ ከሆነ አብይ ልደራደር ድምጡን ከሰሞኑ ያሰማናል ማለት ነው፡፡

Re: አብይ ከኦነሠ ጋር እደራደራለሁ ለማለት 50 ኪሜ ቀርቶታል ተባለ፡፡ ይህ የተወሰደው አንድ የሀሻ በቀቀን በ 360 ላይ ከተናገረው አባባል ውስጥ ነው፡፡

Posted: 15 Nov 2021, 20:37
by AbebeB
የሺ ሀረጊቱ የጥንቲቱ
ፊንነፊኔ እንጂ አላልኩም ከዳቱ (kadhatuu)


8) 8) 8) :idea: :idea: :idea: