Page 1 of 1

ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ዜጎች ጥቆማ አርጉ በተባለው መሰረት የኔ ጠቃሚ ጥቆማ.....

Posted: 12 Nov 2021, 14:47
by Y3n3g3s3w
ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ዜጎች ጥቆማ አርጉ በተባለው መሰረት የኔ ጠቃሚ ጥቆማ.....

የአቡነ ማቲያስ (የጁንታ ማቲያስ ) ና የግብራበሮቹ መኖሪያ ቤት በጥሞና ይፈተሽ!!! :shock: :shock: :shock:

ኦርቶዶክሳውያን ደሞ ፓፓሳችን ተነካ ብላቹ እንደባለፈው እሪሪሪሪ......በሉ አሉ :cry: :cry: :cry:

Re: ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ዜጎች ጥቆማ አርጉ በተባለው መሰረት የኔ ጠቃሚ ጥቆማ.....

Posted: 12 Nov 2021, 16:21
by Y3n3g3s3w
"ጠቅላይ ሚንሰትሩ ጴንጤ ስለሆነ አዋጁን ተጠቅሞ ኦርቶዶክስን ሊያጠቃ ነው" ?? :lol: :lol: :lol: