Page 1 of 1

ታማኝ ጦርነቱ ለምን ከእንቅልፌ ስነቃ አላለቀም ለሚሉ የዲያስፖራ ግብዞች ትምህርት ሰጠ!!

Posted: 11 Nov 2021, 02:05
by ethioscience
ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዐት የገባችበት ጦርነት ለአጋሜ ወገኖቻቸው መጥፋት ደንታ ከሌላቸው፣ በምእራባውያን ኢንተለጀንስ ከሚረዱ ፣ መደበቂያቸውን ሲቪል ከተማን በመያዝ ስትራቴጃቸው ባደረጉ ባንዳ አጋሜዎች ጋር መሆኑን ያልተረዱ ግለሰቦች ጦርነቱ እነርሱ ጭንቅላታቸው ውስጥ ባስቀመጡት መልኩ ሳይሄድ ሲቀር ተስፋ ሲቆርጡ ይታያል፥፥ ይህንን ችግር ያስተዋለው ታማኝ በየነ በዚህ ቪዲዮ እነዚህን ሰዎች ያስተምራል