ትህነግ በዛሬው መግለጫው የጠላቶቹን ቁጥር ቀንሶ አማራ የሚለውን ስም በሌሎች ሃይሎች ስም ቀይሮ ሲዘባርቅ ተሰማ
Posted: 10 Nov 2021, 17:26
ከሁሉ አስቀድሞ ጠላቴ የሚለውን የዕማራ ህዝብ ዛሬ ላይ ስሙን መጥራት አስፈርቶት በጠላትነት የተፈረጁት የ አብይ መንግስት ፥ኤርትራና ሌሎች ሃይሎች ተብለዋል።
አይዞሽ ገለቴ! ጠላቴ እራሴው ነኝ እስኪል ድረስ ግርፉ ይቀጥላል!
አይዞሽ ገለቴ! ጠላቴ እራሴው ነኝ እስኪል ድረስ ግርፉ ይቀጥላል!