በቀቀኖቹ Ethio 360ዎች ራሳቸውን በሀሰት ከሚያንቆለጳጵሱ ሌላ ሰው ጋብዘው ማንነታችንን ንገረን ቢሉ እኮ ያጠራቸውን ምሁራዊነት ይነግራቸው ነበር፡፡
Posted: 09 Nov 2021, 21:06
- የሌባ ዓይነ ደረቆች ናቸው፡፡ በተለይ ሀብታሙና ኤርሚያስ፡፡ ብሩክና ባልቴቲቱ በዚህ ይሻላሉ፡፡
- ለዚያውም እኮ ወሬ አለኝ ያለ ሰው ነግሮአቸው በትክክል ማስተላፍ ችግር ሆኖባቸው ነው እኮ፡፡ ምሁራዊ ትንታኔ እነርሱም አይሞክሩትም፡፡
- ደርግ ያልተማረ ያስተምር ብሎ የአማራን ቄሶች ወደ ኦሮሚያ ከላካቸው ጋር ይመሣሰላል፡፡ ያው የሰፋሪ ልጆችና ናቸውና ይህ ቢጋባባቸው አይገርመኝም፡፡