የትግራይ ህዝብ ጀግንነት በምን ቃላት ይገለፃል? - ዶ/ር በዛብህ በራሳ (የሲዳማ አርነት)
Posted: 09 Nov 2021, 19:47
“በጦር ጀቶችና ዘመናዊ ድሮኖች የታገዙ የኢትዮጵያና የኤርትራ መከላከያ ኃይሎችን እንዲሁም በርካታ ክልላዊ ስራዊቶችን ዶግ አመድ አርጎ ለድል የበቃው የትግራይ ሰራዊት ፍፁም ጀግንነት በምን ቃላት ሊገለጽ ይችላል? ይህን ኣለማድነቅ ጤና የነሳው አእምሮ ብቻ መሆን አለበት” - ዶ/ር በዛብህ በራሳ፣ የቀድሞ የሲዳማ አርነት ከፍተኛ አመራር አባል ከ ትግራይ ሚድያ ሐውስ ጋር ካደረጉት መሳጭ ቃለምልልስ የተወሰደ
Please wait, video is loading...


