በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ፋኖና ሚሊሻ በትናንትናው ዕለት አስር የትግሬ ወራሪ ኃይል መኪናን አቃጥሎ የወራሪውን አባላት ገድሏል።
Posted: 09 Nov 2021, 14:13
Source: Getachew Shiferaw
የግዳን ፋኖና ሚሊሻ ጀብዱ ሰርቷል!
በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ፋኖና ሚሊሻ በትናንትናው ዕለት አስር የትግሬ ወራሪ ኃይል መኪናን አቃጥሎ የወራሪውን አባላት ገድሏል። የትግሬ ወራሪ ኃይል በአስር መኪና ትጥቅና ስንቅ ጭኖ ሲንቀሳቀስ የግዳን ፋኖና ሚሊሻ ጥቃት ፈፅሞ አውድሞበታል። የትግሬ ወራሪ ኃይል አባላትን ገድሏል።