Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
netsi
Member
Posts: 188
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

ድምፃዊ ዲሽታ ጊኔ ህዝብን ባስከፋዉ የመድረክ ላይ ንግግሩ ዙርያ ይቅርታ ጠየቀ ... "ይቅርታዬን ተቀበሉኝ" .…

Post by netsi » 07 Nov 2021, 14:09

ድምፃዊ ዲሽታ ጊኔ ይቅርታ ጠየቀ። በፌስቡክ ፔጁ የሚከተለዉን አስፍሯል። ከታች የተፃፈዉ ቀጥታ ከፌስቡኩ ኮፒ የተደረገ ነዉ።

***********
"…ይቅርታዬን ተቀበሉኝ 🙏
የተከበራችሁ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሁሉም ነገር ይቅርታ እኔ የናንተ አብራክ ክፋይ ነኝ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚሰማው ኢትዮጵያዊ ነኝ። እኔ አሸባሪው ቡድን ለመደገፍ በማሰብ የተናገርኩት ነገር የለም እናም ሁሉኑም ኢትዮጵያዊ ተንበርክኬ ይቅርታ እጠይቃለሁ🙏🙏ሼር በማድረግ መልዕክቴን ለሁሉም አድርሱልኝ
ጌታ ኢትዮጵያና ህዝቦቿን ይጠብቅልን🙏 ... "
************

ታሪኩ ዲሽታ ጊነን ከህዝብ ጋር ያወዛገበዉ በአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ በመድረክ ላይ የሚከተለዉን በማዉራቱ ነበር።

Hellen
Member
Posts: 246
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

Re: ድምፃዊ ዲሽታ ጊኔ ህዝብን ባስከፋዉ የመድረክ ላይ ንግግሩ ዙርያ ይቅርታ ጠየቀ ... "ይቅርታዬን ተቀበሉኝ" .…

Post by Hellen » 07 Nov 2021, 15:11

netsi wrote:
07 Nov 2021, 14:09
ድምፃዊ ዲሽታ ጊኔ ይቅርታ ጠየቀ። በፌስቡክ ፔጁ የሚከተለዉን አስፍሯል። ከታች የተፃፈዉ ቀጥታ ከፌስቡኩ ኮፒ የተደረገ ነዉ።

***********
"…ይቅርታዬን ተቀበሉኝ 🙏
የተከበራችሁ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሁሉም ነገር ይቅርታ እኔ የናንተ አብራክ ክፋይ ነኝ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚሰማው ኢትዮጵያዊ ነኝ። እኔ አሸባሪው ቡድን ለመደገፍ በማሰብ የተናገርኩት ነገር የለም እናም ሁሉኑም ኢትዮጵያዊ ተንበርክኬ ይቅርታ እጠይቃለሁ🙏🙏ሼር በማድረግ መልዕክቴን ለሁሉም አድርሱልኝ
ጌታ ኢትዮጵያና ህዝቦቿን ይጠብቅልን🙏 ... "
************

ታሪኩ ዲሽታ ጊነን ከህዝብ ጋር ያወዛገበዉ በአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰልፍ ላይ በመድረክ ላይ የሚከተለዉን በማዉራቱ ነበር።

Post Reply