Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
አላህ ሲጣላ በትር አይቆርጥም፣ ያደርጋል እንጂ ነገር እንዳይጥም!!!!!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=278500
Page
1
of
1
አላህ ሲጣላ በትር አይቆርጥም፣ ያደርጋል እንጂ ነገር እንዳይጥም!!!!!
Posted:
05 Nov 2021, 11:28
by
Ejersa
በምስራቅ ወሎ በከሚሴና አካባቢው የኦነግ ሸኔና የህወሓት የፖለቲካ መንፈስ ከእንግዲህ እንዳያቆጠቁጥ ሆኖ እየተቀጠቀጠ ነው። የጥቂቶች የፖለቲካ መንፈስ በሕዝብ ደምና ላብ ወደ መቃብር ይሸኛል።