Page 1 of 1

ሰበር፣አሸባሪው የትህነግ ቡድን አገር የማፍረስ እቅዱን ለማሳካት እኩይ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሚገኝ በደሴ ግንባር የተማረከው ቡድኑ የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተናገረ!

Posted: 04 Nov 2021, 11:51
by Ejersa
የሽብር ቡድኑ በርካታ ህፃናትና ሽማግሌዎችን ያለ ትጥቅ በማሰለፍም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት እየዳረጋቸው እንደሚገኝም ምርኮኛው ተናግሯል። አሸባሪው ትህነግ አገር የማፍረስ እቅድ ነድፎ መንቀሳቀስ ከጀመረ ድፍን አንድ አመት ተቆጥሯል።

ቡድኑ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ ያሰበው እቅድ እንዳሰበው አልሆን ሲለው የትግራይን ህዝብ በሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰባሰብ ለዳግም የክህደት ተግባር በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ ይገኛል።

የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ሃይል በማሰለፍ በደሴ ግንባር ውግያ ቢከፍትም በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ሊደርስበት ችሏል። በዚህ ግንባር የመከላከያ ሰራዊት ባደረገው ዘመቻም በርካታ የጠላት ሃይልን ደምስሷል፣ ማርኳል!

ከተማረኩት ውስጥም የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነው የ64 አመቱ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብሩ ይገኝበታል እንደ እሱ አገላለፅ የሽብር ቡድኑ ያሰማራው ሃይል ዲሲፕሊን የሌለው በመሆኑ በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች በርካታ የግድያና ዘረፋ ተግባራትን አከናውኗል


Re: ሰበር፣አሸባሪው የትህነግ ቡድን አገር የማፍረስ እቅዱን ለማሳካት እኩይ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሚገኝ በደሴ ግንባር የተማረከው ቡድኑ የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተ

Posted: 04 Nov 2021, 11:58
by Hameddibewoyane

Ejersa wrote:
04 Nov 2021, 11:51
የሽብር ቡድኑ በርካታ ህፃናትና ሽማግሌዎችን ያለ ትጥቅ በማሰለፍም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት እየዳረጋቸው እንደሚገኝም ምርኮኛው ተናግሯል። አሸባሪው ትህነግ አገር የማፍረስ እቅድ ነድፎ መንቀሳቀስ ከጀመረ ድፍን አንድ አመት ተቆጥሯል።

ቡድኑ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ ያሰበው እቅድ እንዳሰበው አልሆን ሲለው የትግራይን ህዝብ በሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰባሰብ ለዳግም የክህደት ተግባር በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ ይገኛል።

የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ሃይል በማሰለፍ በደሴ ግንባር ውግያ ቢከፍትም በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ሊደርስበት ችሏል። በዚህ ግንባር የመከላከያ ሰራዊት ባደረገው ዘመቻም በርካታ የጠላት ሃይልን ደምስሷል፣ ማርኳል!

ከተማረኩት ውስጥም የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነው የ64 አመቱ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብሩ ይገኝበታል እንደ እሱ አገላለፅ የሽብር ቡድኑ ያሰማራው ሃይል ዲሲፕሊን የሌለው በመሆኑ በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች በርካታ የግድያና ዘረፋ ተግባራትን አከናውኗል


Re: ሰበር፣አሸባሪው የትህነግ ቡድን አገር የማፍረስ እቅዱን ለማሳካት እኩይ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሚገኝ በደሴ ግንባር የተማረከው ቡድኑ የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተ

Posted: 04 Nov 2021, 12:37
by Abe Abraham
ክብር ለየኢትዮጵያ ጀግኖች !!!

Re: ሰበር፣አሸባሪው የትህነግ ቡድን አገር የማፍረስ እቅዱን ለማሳካት እኩይ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሚገኝ በደሴ ግንባር የተማረከው ቡድኑ የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተ

Posted: 04 Nov 2021, 12:59
by pushkin
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
04 Nov 2021, 11:51
የሽብር ቡድኑ በርካታ ህፃናትና ሽማግሌዎችን ያለ ትጥቅ በማሰለፍም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት እየዳረጋቸው እንደሚገኝም ምርኮኛው ተናግሯል። አሸባሪው ትህነግ አገር የማፍረስ እቅድ ነድፎ መንቀሳቀስ ከጀመረ ድፍን አንድ አመት ተቆጥሯል።

ቡድኑ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ ያሰበው እቅድ እንዳሰበው አልሆን ሲለው የትግራይን ህዝብ በሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰባሰብ ለዳግም የክህደት ተግባር በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ ይገኛል።

የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ሃይል በማሰለፍ በደሴ ግንባር ውግያ ቢከፍትም በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ሊደርስበት ችሏል። በዚህ ግንባር የመከላከያ ሰራዊት ባደረገው ዘመቻም በርካታ የጠላት ሃይልን ደምስሷል፣ ማርኳል!

ከተማረኩት ውስጥም የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነው የ64 አመቱ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብሩ ይገኝበታል እንደ እሱ አገላለፅ የሽብር ቡድኑ ያሰማራው ሃይል ዲሲፕሊን የሌለው በመሆኑ በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች በርካታ የግድያና ዘረፋ ተግባራትን አከናውኗል


Re: ሰበር፣አሸባሪው የትህነግ ቡድን አገር የማፍረስ እቅዱን ለማሳካት እኩይ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሚገኝ በደሴ ግንባር የተማረከው ቡድኑ የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተ

Posted: 04 Nov 2021, 13:18
by Weyane.is.dead
Look at him trying to look innocent :lol: :lol: :lol: :lol:
I can't wait to see getachew werada and weyzero debrexion being handcuffed and sent to jail to rot.
Ejersa wrote:
04 Nov 2021, 11:51
የሽብር ቡድኑ በርካታ ህፃናትና ሽማግሌዎችን ያለ ትጥቅ በማሰለፍም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት እየዳረጋቸው እንደሚገኝም ምርኮኛው ተናግሯል። አሸባሪው ትህነግ አገር የማፍረስ እቅድ ነድፎ መንቀሳቀስ ከጀመረ ድፍን አንድ አመት ተቆጥሯል።

ቡድኑ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ ያሰበው እቅድ እንዳሰበው አልሆን ሲለው የትግራይን ህዝብ በሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰባሰብ ለዳግም የክህደት ተግባር በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ ይገኛል።

የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ሃይል በማሰለፍ በደሴ ግንባር ውግያ ቢከፍትም በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ሊደርስበት ችሏል። በዚህ ግንባር የመከላከያ ሰራዊት ባደረገው ዘመቻም በርካታ የጠላት ሃይልን ደምስሷል፣ ማርኳል!

ከተማረኩት ውስጥም የሜይዴይ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነው የ64 አመቱ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብሩ ይገኝበታል እንደ እሱ አገላለፅ የሽብር ቡድኑ ያሰማራው ሃይል ዲሲፕሊን የሌለው በመሆኑ በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች በርካታ የግድያና ዘረፋ ተግባራትን አከናውኗል