Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23860
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

አጋሜዎች- በማጨናበር እና በአሜርካ እገዛ ቢሆን ኑሮ የሰሪያው አልኣሳድ የመጨረሻ ሳቁን ባልሳቀ ነበር

Post by Fed_Up » 04 Nov 2021, 11:09

አጋሜዎች ልፍለፋ ስለ ጦርነት እና በአጥንቷ ብቻ የቀረችውን ወያኔ ለምናቅ እንደኞቹ አይነት ዜማ ሲሆን ለማያውቁት ግን መደናገር ሊኖር ይችላል::

አጋሜዎች አይደለም አዲስ አበባ ወሎ ላይ መቆየታችሁ ዋስትና ዜሮ ነው:: ይልቅስ የተዝረከረከው ትህነግ ለመሞት ወይም ደግሞ እጂ ለመስጠት ተዘጋጂ:: መቀሌ እንደ በርገር ለመገመጥ ተዘጋጂታለች::

እንደ እኔ አስተያየት ትህነግ ፈፅሞ ከጨዋታ ውጭ ለመሆን የ2 ሳምንት እድሜ ብቻ ነው ያአለው:: የ30 አመት ዝግጂታቸው ከወሎ ሊያሳልፋቸው አልቻለመ:: mark my wirds

Abere
Senior Member
Posts: 15448
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አጋሜዎች- በማጨናበር እና በአሜርካ እገዛ ቢሆን ኑሮ የሰሪያው አልኣሳድ የመጨረሻ ሳቁን ባሳቀ ነበር

Post by Abere » 04 Nov 2021, 11:13

የሚሞት ሰው ምላስ ያበዛል ይባላል። ወያኔ የቀብር ስነ-ሥርዓቱ ወሎ ላይ እየተፈፀመ ነው። ምላሱ ግን አድስ አበባ ነው- የማጭበርበር ስልት መሆኑ ነው።

Post Reply