<<<{{{JUST IN}}}>>>ኣሸባሪ-ህወሓት ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 04 Nov 2021, 10:13
Natnael Mekonnen
53mpcf8411o79h30dh ·
ሰበር ዜና
#Ethiopia : በጅቡቲ ሆልሆል የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ በመሆን የህወሃት የሽብር ቡድን ሲመራና ሲያስተባብር የነበረዉ ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል።
ግለሰቡ በትናንትናው እለት በቁጥር ሃያ የሚሆኑ የትግራይ ተወላጅ ስደተኞችን አደራጅቶ ወደ ኢትዮጵያ አስርጎ ለማስገባት ሲሞክር መያዙ ተገልፆል፡፡

53mpcf8411o79h30dh ·
ሰበር ዜና
#Ethiopia : በጅቡቲ ሆልሆል የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ በመሆን የህወሃት የሽብር ቡድን ሲመራና ሲያስተባብር የነበረዉ ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል።
ግለሰቡ በትናንትናው እለት በቁጥር ሃያ የሚሆኑ የትግራይ ተወላጅ ስደተኞችን አደራጅቶ ወደ ኢትዮጵያ አስርጎ ለማስገባት ሲሞክር መያዙ ተገልፆል፡፡
