Page 1 of 1
ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 09:23
by Hellen
ትርጉም አልባ ወደ ሆነ ጦርነት ህዝቦች ተገፋፍተው እንዲሳተፉ በሚደረገው ጥሪ ላይ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የተሰጠ መግለጫ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መግለጫ - ጥቅምት 24/2014
የኢትዮጵያ ህዝቦች በተለይም የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ ክፍለ ዘመን በላይ በማይመለከታቸው እና ባልተገባ ጦርነት ያለማቋረጥ መማቀቃቸው እጅግ አሳዛኝ ነው። የኢትዮጵያ ኢምፓየር ከተመሰረተ ጀምሮ ከእርስ በርስ ጦርነት ነጻ ሆና የኖረበት ጊዜ የለም። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የዚህ የማያባራ ጥልፍልፍ ጦርነት ሰለባ እንደሆነ ቀጥሏል። በተለይ ደግሞ ሰላም ወዳዱ የኦሮሞ ህዝብ ምንም እንኳን ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት የዳበረ ባህል ያለው ቢሆንም በገዥዎች ስርዓት ፍላጎት በሚከሰተው ግጭት እና ጦርነት ሰለባ ሆኖ እንደቀጠለ ይገኛል። አብዛኛውን ጊዜ በጉልበትና በጦርነት የስልጣን ኮርቻውን የሚቆጣጠሩት ራስ ወዳድ አምባገነን የኢትዮጵያ ነገስታቶች የኦሮሚያን ዜጎች እና ሌሎች የሀገሪቱን ዜጎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ጦርነት ውስጥ ጥለው ማለፍ የተለመደ ነው። ይህ አምባገነንነት የተጠናወተው ፈላጭ ቆራጭ ስርዓት ሀገሪቱን ለማያባራ ግጭት እና ጦርነት ከመዳረጉ በተጨማሪ ተጨባጭ የሆነ እድገት እና የዜጎች ህይወት ላይ ለውጥ እንዳይታይ የጎላ ጠባሳ ጥሏል።
የኦሮሞ ህዝብ ይህንን በግጭት እና ጦርነት ላይ የተመሰረተውን ስርዓት ለአንድ ክፍለ ዘመን በጽኑ ሲታገል እና ሲቋቋም ቆይቷል። በተለይም ኦነግ ከተመሰረተበት ከ50 አመት ወዲህ የራስን እድል በራስ የመወሰን ብሔራዊ ትግል ከተጀመረበት ግዜ ጀምሮ ይህንን በግጭት ላይ የተመሰረተ አምባገነናዊ ስርዓት ለማስወገድ ከፍተኛ መሰዋዕትነት ተከፍሏል። ይህንን አምባገነናዊ ስርዓት ቀይሮ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን የማስፈን የትግል ሂደት ውስጥ የኦሮሚያ ዜጎች በተለይ ደግሞ አያሌ የኦሮሞ ወጣቶች እጅግ ከፍተኛ ዋጋ ከፍለዋል።
ይሁን እንጅ ተከታታይ የኢትዮጵያ ስርዓቶች በተለይም ደግሞ የብልጽግና ፓርቲ ከሰላም ይልቅ የጦርነት አማራጭን በመምረጥ ግጭቶችን በመደራረብ የኢትዮጵያን ህዝቦች ወደማያባራ ጦርነት ወስጥ በማስገባት በሀገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ዘግናኝ አልቂቶች እየታዩ ይገኛል። ኦነግ እየተደረገ ያለውን ተደጋጋሚ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማና ጥሪ በእጅጉ ያወግዛል። ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት (የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክንፍ) ጦርነቱን ለማፋፋም እና ተቃራኒ ተፋላሚ ወገኖችን ለማስወገድ ያደረገውን የክተት ጥሪ በእጅጉ እናወግዛለን። ይህ "መዋጋት የሚችል ሁሉ" በሚል በመጨረሻ ሰዓት ለይ የሚደረግ የክተት ጥሪ የዜጎችን ህይወት በመገበር የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም ካልሆነ በስተቀር ለሀገሪቱ ሰላምም ሆነ መረጋጋት አንዳች ፋይዳ የለውም። ንጹሃን ወጣቶችን እና አምራች ዜጋን ባልተገባ ጦርነት ለመማገድ የሚደረገው ጥሪ በትውልድ ላይ ወንጀልን መስራት በመሆኑ ኦነግ በጥብቅ ይቃወማል ፣ያወግዛል። ይሆ የክተት ጥሪ ትውልድን ከማጥፋት እና ንጹሀን ዜጎችን ህይወት ከመቅጠፍ ባለፈ የሀገሪቱን ሀብት አውዳሚ በመሆኑ እጅጉን እናወግዛለን።
የኦሮሚያ ዜጎች በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተደረገውን የክተት ጦርነት ጥሪ ውድቅ በማድረግ በተቃራኒው የራሳቸውን ክልላዊ አስተዳደር በምቆጣጠር እና ድንበር ኸሚሊሻ ወራሪዎች እንዲከላከሉ እና እንዲጠብቁ በጥብቅ እናሳስባለን። የኦሮሚያ ዜጎች የራሳቸውን የአስተዳደር መዋቅር እንዲያጠናክሩ ፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መንግስትን በማረጋገጥ ላይ እንዲሰሩ እና ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኦነግ ጥሪ ያስተላልፋል። እያንዳንዱ የኦሮሚያ ዜጋ በጥብቅ ማወቅ ያለበት ብልጽግና ፓርቲ ሆን ብሎ በማቀድ ኦሮሚያን ለማተራመስ እየሰራ መሆኑን ነው። ይህንን ሴራ በንቃት መከታተል እና አክሽፎ የኦሮሚያን እና የዜጎቿን ሰላም ማረጋገጥ ጊዜው የሚፈልግባችሁ ጥብቅ ሀላፊነት ነው። በተጨማሪም የኦሮሚያ ዜጎች ከጎረቤት ክልሎች እና ህዝቦች ጋር ያላቸውን ሰላም እና አብሮነት እንዲያጠብቁ ጥሪ እናስተላልፋለን።
በዚሁ አጋጣሚ ህወሀት(TPLF) እና ሀይላቸው ትመሀ(TDF) የኦሮሞ ህዝብን ሉዋላዊነት እንዲያከብሩ እና የጦር ሀይላቸውን ወደ ኦሮሚያ ድንበር ውስጥ ከማስገባት እንዲቆጠቡ ለማሳሰብ እንወዳለን። የማሳሰብያ ምክንያታችንንም እንደሚረዱ ተስፋ እናደርጋለን።
የኢትዮጵያ ዜጎች ገጭትን የሚያባብሱ የትኛውንም ጥሪዎችን ውድቅ እንዲያደርጉ እና በተቃራኒው ሰላማዊ የሆነ ሁሉንም ያሳተፈ ህብረ ብሔር የሆነ የፈደራል ስርዓት መልስዉ እንዲቋቋሙና እንዲጥሩ፣ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን በአብሮነት እንዲሰሩ እና ነጻ እና ተአማኒ የሆነ ምርጫ በማካሄድ የፖለቲካ ዉይይት እውን ለማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ኦነግ ይመክራል።
የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ሀገሪቱ ካለችበት ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንድት ወጣ ግጭቱን በሚያባብሱት አካላት ላይ ጫና መፈጠር፣ አሳታፊና የሆነ ዘላቂ መፍትሄ በመፈለግ እና መተግበር ላይ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ብሎም ሰላማዊ የፖለትካ ምክክር እና የሽግግር ህደት እንዲፈጠር ያላሳለሰ ጥረት እንዲያደርጉ ኦነግ ያሳስባል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር/ኦነግ/
ጥቅምት 24/2014
ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 09:34
by Abere
In other words, what OLF saying is here are your donkeys, TPLF. Come and sit on our backs, ride us happily. Your honor, minority Tigre thugs, ride us Oromos happily. After your happy ride, there is a buffet feast for you in Oromiya you will enjoy, but please don't throw a stick to hit our sore back even a straw, because we are your trained donkeys. This was not even written by OLF it is written by the minority Tigre thugs. Well, the reality is the Tigre thugs are being whipped and lashed by Amhara Fanos, their worst nightmares.
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 09:38
by Sam Ebalalehu
Is Hellen the new TPLF cadre, or an old one with a new name ? The topics that he or she has been posting for a week or two were interesting.
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 11:57
by tekeba
Helen the new junta in the house , few days ago posting different stories to get attention now changing the gear to confuse people. Hellen terewae tegetemki alehi
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 12:54
by Hellen
Hellen wrote: ↑04 Nov 2021, 09:23
ትርጉም አልባ ወደ ሆነ ጦርነት ህዝቦች ተገፋፍተው እንዲሳተፉ በሚደረገው ጥሪ ላይ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የተሰጠ መግለጫ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መግለጫ - ጥቅምት 24/2014
የኢትዮጵያ ህዝቦች በተለይም የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ ክፍለ ዘመን በላይ በማይመለከታቸው እና ባልተገባ ጦርነት ያለማቋረጥ መማቀቃቸው እጅግ አሳዛኝ ነው። የኢትዮጵያ ኢምፓየር ከተመሰረተ ጀምሮ ከእርስ በርስ ጦርነት ነጻ ሆና የኖረበት ጊዜ የለም። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የዚህ የማያባራ ጥልፍልፍ ጦርነት ሰለባ እንደሆነ ቀጥሏል። በተለይ ደግሞ ሰላም ወዳዱ የኦሮሞ ህዝብ ምንም እንኳን ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት የዳበረ ባህል ያለው ቢሆንም በገዥዎች ስርዓት ፍላጎት በሚከሰተው ግጭት እና ጦርነት ሰለባ ሆኖ እንደቀጠለ ይገኛል። አብዛኛውን ጊዜ በጉልበትና በጦርነት የስልጣን ኮርቻውን የሚቆጣጠሩት ራስ ወዳድ አምባገነን የኢትዮጵያ ነገስታቶች የኦሮሚያን ዜጎች እና ሌሎች የሀገሪቱን ዜጎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ጦርነት ውስጥ ጥለው ማለፍ የተለመደ ነው። ይህ አምባገነንነት የተጠናወተው ፈላጭ ቆራጭ ስርዓት ሀገሪቱን ለማያባራ ግጭት እና ጦርነት ከመዳረጉ በተጨማሪ ተጨባጭ የሆነ እድገት እና የዜጎች ህይወት ላይ ለውጥ እንዳይታይ የጎላ ጠባሳ ጥሏል።
የኦሮሞ ህዝብ ይህንን በግጭት እና ጦርነት ላይ የተመሰረተውን ስርዓት ለአንድ ክፍለ ዘመን በጽኑ ሲታገል እና ሲቋቋም ቆይቷል። በተለይም ኦነግ ከተመሰረተበት ከ50 አመት ወዲህ የራስን እድል በራስ የመወሰን ብሔራዊ ትግል ከተጀመረበት ግዜ ጀምሮ ይህንን በግጭት ላይ የተመሰረተ አምባገነናዊ ስርዓት ለማስወገድ ከፍተኛ መሰዋዕትነት ተከፍሏል። ይህንን አምባገነናዊ ስርዓት ቀይሮ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን የማስፈን የትግል ሂደት ውስጥ የኦሮሚያ ዜጎች በተለይ ደግሞ አያሌ የኦሮሞ ወጣቶች እጅግ ከፍተኛ ዋጋ ከፍለዋል።
ይሁን እንጅ ተከታታይ የኢትዮጵያ ስርዓቶች በተለይም ደግሞ የብልጽግና ፓርቲ ከሰላም ይልቅ የጦርነት አማራጭን በመምረጥ ግጭቶችን በመደራረብ የኢትዮጵያን ህዝቦች ወደማያባራ ጦርነት ወስጥ በማስገባት በሀገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ዘግናኝ አልቂቶች እየታዩ ይገኛል። ኦነግ እየተደረገ ያለውን ተደጋጋሚ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማና ጥሪ በእጅጉ ያወግዛል። ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት (የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክንፍ) ጦርነቱን ለማፋፋም እና ተቃራኒ ተፋላሚ ወገኖችን ለማስወገድ ያደረገውን የክተት ጥሪ በእጅጉ እናወግዛለን። ይህ "መዋጋት የሚችል ሁሉ" በሚል በመጨረሻ ሰዓት ለይ የሚደረግ የክተት ጥሪ የዜጎችን ህይወት በመገበር የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም ካልሆነ በስተቀር ለሀገሪቱ ሰላምም ሆነ መረጋጋት አንዳች ፋይዳ የለውም። ንጹሃን ወጣቶችን እና አምራች ዜጋን ባልተገባ ጦርነት ለመማገድ የሚደረገው ጥሪ በትውልድ ላይ ወንጀልን መስራት በመሆኑ ኦነግ በጥብቅ ይቃወማል ፣ያወግዛል። ይሆ የክተት ጥሪ ትውልድን ከማጥፋት እና ንጹሀን ዜጎችን ህይወት ከመቅጠፍ ባለፈ የሀገሪቱን ሀብት አውዳሚ በመሆኑ እጅጉን እናወግዛለን።
የኦሮሚያ ዜጎች በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተደረገውን የክተት ጦርነት ጥሪ ውድቅ በማድረግ በተቃራኒው የራሳቸውን ክልላዊ አስተዳደር በምቆጣጠር እና ድንበር ኸሚሊሻ ወራሪዎች እንዲከላከሉ እና እንዲጠብቁ በጥብቅ እናሳስባለን። የኦሮሚያ ዜጎች የራሳቸውን የአስተዳደር መዋቅር እንዲያጠናክሩ ፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መንግስትን በማረጋገጥ ላይ እንዲሰሩ እና ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኦነግ ጥሪ ያስተላልፋል። እያንዳንዱ የኦሮሚያ ዜጋ በጥብቅ ማወቅ ያለበት ብልጽግና ፓርቲ ሆን ብሎ በማቀድ ኦሮሚያን ለማተራመስ እየሰራ መሆኑን ነው። ይህንን ሴራ በንቃት መከታተል እና አክሽፎ የኦሮሚያን እና የዜጎቿን ሰላም ማረጋገጥ ጊዜው የሚፈልግባችሁ ጥብቅ ሀላፊነት ነው። በተጨማሪም የኦሮሚያ ዜጎች ከጎረቤት ክልሎች እና ህዝቦች ጋር ያላቸውን ሰላም እና አብሮነት እንዲያጠብቁ ጥሪ እናስተላልፋለን።
በዚሁ አጋጣሚ ህወሀት(TPLF) እና ሀይላቸው ትመሀ(TDF) የኦሮሞ ህዝብን ሉዋላዊነት እንዲያከብሩ እና የጦር ሀይላቸውን ወደ ኦሮሚያ ድንበር ውስጥ ከማስገባት እንዲቆጠቡ ለማሳሰብ እንወዳለን። የማሳሰብያ ምክንያታችንንም እንደሚረዱ ተስፋ እናደርጋለን።
የኢትዮጵያ ዜጎች ገጭትን የሚያባብሱ የትኛውንም ጥሪዎችን ውድቅ እንዲያደርጉ እና በተቃራኒው ሰላማዊ የሆነ ሁሉንም ያሳተፈ ህብረ ብሔር የሆነ የፈደራል ስርዓት መልስዉ እንዲቋቋሙና እንዲጥሩ፣ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን በአብሮነት እንዲሰሩ እና ነጻ እና ተአማኒ የሆነ ምርጫ በማካሄድ የፖለቲካ ዉይይት እውን ለማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ኦነግ ይመክራል።
የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ሀገሪቱ ካለችበት ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንድት ወጣ ግጭቱን በሚያባብሱት አካላት ላይ ጫና መፈጠር፣ አሳታፊና የሆነ ዘላቂ መፍትሄ በመፈለግ እና መተግበር ላይ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ብሎም ሰላማዊ የፖለትካ ምክክር እና የሽግግር ህደት እንዲፈጠር ያላሳለሰ ጥረት እንዲያደርጉ ኦነግ ያሳስባል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር/ኦነግ/
ጥቅምት 24/2014
ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 13:14
by Educator
It is a wise declaration. Amhara should follow same method. Stay away from the family feud. Let Abiy and his fathers, Woyanes, settle their issues by themselves. Amhara, just focus on protecting Amhara region and its people first. If Amhara wants to seize power at the minilik palace, then get organized and arm yourself first.
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 15:17
by Hellen
Hellen wrote: ↑04 Nov 2021, 09:23
ትርጉም አልባ ወደ ሆነ ጦርነት ህዝቦች ተገፋፍተው እንዲሳተፉ በሚደረገው ጥሪ ላይ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የተሰጠ መግለጫ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መግለጫ - ጥቅምት 24/2014
የኢትዮጵያ ህዝቦች በተለይም የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ ክፍለ ዘመን በላይ በማይመለከታቸው እና ባልተገባ ጦርነት ያለማቋረጥ መማቀቃቸው እጅግ አሳዛኝ ነው። የኢትዮጵያ ኢምፓየር ከተመሰረተ ጀምሮ ከእርስ በርስ ጦርነት ነጻ ሆና የኖረበት ጊዜ የለም። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የዚህ የማያባራ ጥልፍልፍ ጦርነት ሰለባ እንደሆነ ቀጥሏል። በተለይ ደግሞ ሰላም ወዳዱ የኦሮሞ ህዝብ ምንም እንኳን ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት የዳበረ ባህል ያለው ቢሆንም በገዥዎች ስርዓት ፍላጎት በሚከሰተው ግጭት እና ጦርነት ሰለባ ሆኖ እንደቀጠለ ይገኛል። አብዛኛውን ጊዜ በጉልበትና በጦርነት የስልጣን ኮርቻውን የሚቆጣጠሩት ራስ ወዳድ አምባገነን የኢትዮጵያ ነገስታቶች የኦሮሚያን ዜጎች እና ሌሎች የሀገሪቱን ዜጎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ጦርነት ውስጥ ጥለው ማለፍ የተለመደ ነው። ይህ አምባገነንነት የተጠናወተው ፈላጭ ቆራጭ ስርዓት ሀገሪቱን ለማያባራ ግጭት እና ጦርነት ከመዳረጉ በተጨማሪ ተጨባጭ የሆነ እድገት እና የዜጎች ህይወት ላይ ለውጥ እንዳይታይ የጎላ ጠባሳ ጥሏል።
የኦሮሞ ህዝብ ይህንን በግጭት እና ጦርነት ላይ የተመሰረተውን ስርዓት ለአንድ ክፍለ ዘመን በጽኑ ሲታገል እና ሲቋቋም ቆይቷል። በተለይም ኦነግ ከተመሰረተበት ከ50 አመት ወዲህ የራስን እድል በራስ የመወሰን ብሔራዊ ትግል ከተጀመረበት ግዜ ጀምሮ ይህንን በግጭት ላይ የተመሰረተ አምባገነናዊ ስርዓት ለማስወገድ ከፍተኛ መሰዋዕትነት ተከፍሏል። ይህንን አምባገነናዊ ስርዓት ቀይሮ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን የማስፈን የትግል ሂደት ውስጥ የኦሮሚያ ዜጎች በተለይ ደግሞ አያሌ የኦሮሞ ወጣቶች እጅግ ከፍተኛ ዋጋ ከፍለዋል።
ይሁን እንጅ ተከታታይ የኢትዮጵያ ስርዓቶች በተለይም ደግሞ የብልጽግና ፓርቲ ከሰላም ይልቅ የጦርነት አማራጭን በመምረጥ ግጭቶችን በመደራረብ የኢትዮጵያን ህዝቦች ወደማያባራ ጦርነት ወስጥ በማስገባት በሀገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ዘግናኝ አልቂቶች እየታዩ ይገኛል። ኦነግ እየተደረገ ያለውን ተደጋጋሚ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማና ጥሪ በእጅጉ ያወግዛል። ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት (የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክንፍ) ጦርነቱን ለማፋፋም እና ተቃራኒ ተፋላሚ ወገኖችን ለማስወገድ ያደረገውን የክተት ጥሪ በእጅጉ እናወግዛለን። ይህ "መዋጋት የሚችል ሁሉ" በሚል በመጨረሻ ሰዓት ለይ የሚደረግ የክተት ጥሪ የዜጎችን ህይወት በመገበር የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም ካልሆነ በስተቀር ለሀገሪቱ ሰላምም ሆነ መረጋጋት አንዳች ፋይዳ የለውም። ንጹሃን ወጣቶችን እና አምራች ዜጋን ባልተገባ ጦርነት ለመማገድ የሚደረገው ጥሪ በትውልድ ላይ ወንጀልን መስራት በመሆኑ ኦነግ በጥብቅ ይቃወማል ፣ያወግዛል። ይሆ የክተት ጥሪ ትውልድን ከማጥፋት እና ንጹሀን ዜጎችን ህይወት ከመቅጠፍ ባለፈ የሀገሪቱን ሀብት አውዳሚ በመሆኑ እጅጉን እናወግዛለን።
የኦሮሚያ ዜጎች በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተደረገውን የክተት ጦርነት ጥሪ ውድቅ በማድረግ በተቃራኒው የራሳቸውን ክልላዊ አስተዳደር በምቆጣጠር እና ድንበር ኸሚሊሻ ወራሪዎች እንዲከላከሉ እና እንዲጠብቁ በጥብቅ እናሳስባለን። የኦሮሚያ ዜጎች የራሳቸውን የአስተዳደር መዋቅር እንዲያጠናክሩ ፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መንግስትን በማረጋገጥ ላይ እንዲሰሩ እና ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኦነግ ጥሪ ያስተላልፋል። እያንዳንዱ የኦሮሚያ ዜጋ በጥብቅ ማወቅ ያለበት ብልጽግና ፓርቲ ሆን ብሎ በማቀድ ኦሮሚያን ለማተራመስ እየሰራ መሆኑን ነው። ይህንን ሴራ በንቃት መከታተል እና አክሽፎ የኦሮሚያን እና የዜጎቿን ሰላም ማረጋገጥ ጊዜው የሚፈልግባችሁ ጥብቅ ሀላፊነት ነው። በተጨማሪም የኦሮሚያ ዜጎች ከጎረቤት ክልሎች እና ህዝቦች ጋር ያላቸውን ሰላም እና አብሮነት እንዲያጠብቁ ጥሪ እናስተላልፋለን።
በዚሁ አጋጣሚ ህወሀት(TPLF) እና ሀይላቸው ትመሀ(TDF) የኦሮሞ ህዝብን ሉዋላዊነት እንዲያከብሩ እና የጦር ሀይላቸውን ወደ ኦሮሚያ ድንበር ውስጥ ከማስገባት እንዲቆጠቡ ለማሳሰብ እንወዳለን። የማሳሰብያ ምክንያታችንንም እንደሚረዱ ተስፋ እናደርጋለን።
የኢትዮጵያ ዜጎች ገጭትን የሚያባብሱ የትኛውንም ጥሪዎችን ውድቅ እንዲያደርጉ እና በተቃራኒው ሰላማዊ የሆነ ሁሉንም ያሳተፈ ህብረ ብሔር የሆነ የፈደራል ስርዓት መልስዉ እንዲቋቋሙና እንዲጥሩ፣ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን በአብሮነት እንዲሰሩ እና ነጻ እና ተአማኒ የሆነ ምርጫ በማካሄድ የፖለቲካ ዉይይት እውን ለማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ኦነግ ይመክራል።
የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ሀገሪቱ ካለችበት ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንድት ወጣ ግጭቱን በሚያባብሱት አካላት ላይ ጫና መፈጠር፣ አሳታፊና የሆነ ዘላቂ መፍትሄ በመፈለግ እና መተግበር ላይ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ብሎም ሰላማዊ የፖለትካ ምክክር እና የሽግግር ህደት እንዲፈጠር ያላሳለሰ ጥረት እንዲያደርጉ ኦነግ ያሳስባል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር/ኦነግ/
ጥቅምት 24/2014
ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ
Re: ሰበር ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አወጣ
Posted: 04 Nov 2021, 23:56
by Hellen
Hellen wrote: ↑04 Nov 2021, 09:23
ትርጉም አልባ ወደ ሆነ ጦርነት ህዝቦች ተገፋፍተው እንዲሳተፉ በሚደረገው ጥሪ ላይ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የተሰጠ መግለጫ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መግለጫ - ጥቅምት 24/2014
የኢትዮጵያ ህዝቦች በተለይም የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ ክፍለ ዘመን በላይ በማይመለከታቸው እና ባልተገባ ጦርነት ያለማቋረጥ መማቀቃቸው እጅግ አሳዛኝ ነው። የኢትዮጵያ ኢምፓየር ከተመሰረተ ጀምሮ ከእርስ በርስ ጦርነት ነጻ ሆና የኖረበት ጊዜ የለም። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የዚህ የማያባራ ጥልፍልፍ ጦርነት ሰለባ እንደሆነ ቀጥሏል። በተለይ ደግሞ ሰላም ወዳዱ የኦሮሞ ህዝብ ምንም እንኳን ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት የዳበረ ባህል ያለው ቢሆንም በገዥዎች ስርዓት ፍላጎት በሚከሰተው ግጭት እና ጦርነት ሰለባ ሆኖ እንደቀጠለ ይገኛል። አብዛኛውን ጊዜ በጉልበትና በጦርነት የስልጣን ኮርቻውን የሚቆጣጠሩት ራስ ወዳድ አምባገነን የኢትዮጵያ ነገስታቶች የኦሮሚያን ዜጎች እና ሌሎች የሀገሪቱን ዜጎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ጦርነት ውስጥ ጥለው ማለፍ የተለመደ ነው። ይህ አምባገነንነት የተጠናወተው ፈላጭ ቆራጭ ስርዓት ሀገሪቱን ለማያባራ ግጭት እና ጦርነት ከመዳረጉ በተጨማሪ ተጨባጭ የሆነ እድገት እና የዜጎች ህይወት ላይ ለውጥ እንዳይታይ የጎላ ጠባሳ ጥሏል።
የኦሮሞ ህዝብ ይህንን በግጭት እና ጦርነት ላይ የተመሰረተውን ስርዓት ለአንድ ክፍለ ዘመን በጽኑ ሲታገል እና ሲቋቋም ቆይቷል። በተለይም ኦነግ ከተመሰረተበት ከ50 አመት ወዲህ የራስን እድል በራስ የመወሰን ብሔራዊ ትግል ከተጀመረበት ግዜ ጀምሮ ይህንን በግጭት ላይ የተመሰረተ አምባገነናዊ ስርዓት ለማስወገድ ከፍተኛ መሰዋዕትነት ተከፍሏል። ይህንን አምባገነናዊ ስርዓት ቀይሮ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን የማስፈን የትግል ሂደት ውስጥ የኦሮሚያ ዜጎች በተለይ ደግሞ አያሌ የኦሮሞ ወጣቶች እጅግ ከፍተኛ ዋጋ ከፍለዋል።
ይሁን እንጅ ተከታታይ የኢትዮጵያ ስርዓቶች በተለይም ደግሞ የብልጽግና ፓርቲ ከሰላም ይልቅ የጦርነት አማራጭን በመምረጥ ግጭቶችን በመደራረብ የኢትዮጵያን ህዝቦች ወደማያባራ ጦርነት ወስጥ በማስገባት በሀገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ዘግናኝ አልቂቶች እየታዩ ይገኛል። ኦነግ እየተደረገ ያለውን ተደጋጋሚ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማና ጥሪ በእጅጉ ያወግዛል። ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት (የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክንፍ) ጦርነቱን ለማፋፋም እና ተቃራኒ ተፋላሚ ወገኖችን ለማስወገድ ያደረገውን የክተት ጥሪ በእጅጉ እናወግዛለን። ይህ "መዋጋት የሚችል ሁሉ" በሚል በመጨረሻ ሰዓት ለይ የሚደረግ የክተት ጥሪ የዜጎችን ህይወት በመገበር የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም ካልሆነ በስተቀር ለሀገሪቱ ሰላምም ሆነ መረጋጋት አንዳች ፋይዳ የለውም። ንጹሃን ወጣቶችን እና አምራች ዜጋን ባልተገባ ጦርነት ለመማገድ የሚደረገው ጥሪ በትውልድ ላይ ወንጀልን መስራት በመሆኑ ኦነግ በጥብቅ ይቃወማል ፣ያወግዛል። ይሆ የክተት ጥሪ ትውልድን ከማጥፋት እና ንጹሀን ዜጎችን ህይወት ከመቅጠፍ ባለፈ የሀገሪቱን ሀብት አውዳሚ በመሆኑ እጅጉን እናወግዛለን።
የኦሮሚያ ዜጎች በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተደረገውን የክተት ጦርነት ጥሪ ውድቅ በማድረግ በተቃራኒው የራሳቸውን ክልላዊ አስተዳደር በምቆጣጠር እና ድንበር ኸሚሊሻ ወራሪዎች እንዲከላከሉ እና እንዲጠብቁ በጥብቅ እናሳስባለን። የኦሮሚያ ዜጎች የራሳቸውን የአስተዳደር መዋቅር እንዲያጠናክሩ ፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መንግስትን በማረጋገጥ ላይ እንዲሰሩ እና ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኦነግ ጥሪ ያስተላልፋል። እያንዳንዱ የኦሮሚያ ዜጋ በጥብቅ ማወቅ ያለበት ብልጽግና ፓርቲ ሆን ብሎ በማቀድ ኦሮሚያን ለማተራመስ እየሰራ መሆኑን ነው። ይህንን ሴራ በንቃት መከታተል እና አክሽፎ የኦሮሚያን እና የዜጎቿን ሰላም ማረጋገጥ ጊዜው የሚፈልግባችሁ ጥብቅ ሀላፊነት ነው። በተጨማሪም የኦሮሚያ ዜጎች ከጎረቤት ክልሎች እና ህዝቦች ጋር ያላቸውን ሰላም እና አብሮነት እንዲያጠብቁ ጥሪ እናስተላልፋለን።
በዚሁ አጋጣሚ ህወሀት(TPLF) እና ሀይላቸው ትመሀ(TDF) የኦሮሞ ህዝብን ሉዋላዊነት እንዲያከብሩ እና የጦር ሀይላቸውን ወደ ኦሮሚያ ድንበር ውስጥ ከማስገባት እንዲቆጠቡ ለማሳሰብ እንወዳለን። የማሳሰብያ ምክንያታችንንም እንደሚረዱ ተስፋ እናደርጋለን።
የኢትዮጵያ ዜጎች ገጭትን የሚያባብሱ የትኛውንም ጥሪዎችን ውድቅ እንዲያደርጉ እና በተቃራኒው ሰላማዊ የሆነ ሁሉንም ያሳተፈ ህብረ ብሔር የሆነ የፈደራል ስርዓት መልስዉ እንዲቋቋሙና እንዲጥሩ፣ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን በአብሮነት እንዲሰሩ እና ነጻ እና ተአማኒ የሆነ ምርጫ በማካሄድ የፖለቲካ ዉይይት እውን ለማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ኦነግ ይመክራል።
የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ሀገሪቱ ካለችበት ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንድት ወጣ ግጭቱን በሚያባብሱት አካላት ላይ ጫና መፈጠር፣ አሳታፊና የሆነ ዘላቂ መፍትሄ በመፈለግ እና መተግበር ላይ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ብሎም ሰላማዊ የፖለትካ ምክክር እና የሽግግር ህደት እንዲፈጠር ያላሳለሰ ጥረት እንዲያደርጉ ኦነግ ያሳስባል።
ድል ለሰፊው ህዝብ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር/ኦነግ/
ጥቅምት 24/2014
ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ