Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Thomas H
Senior Member
Posts: 13070
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Must Watch: ብሶት የወለደው ጀግናው የትግራይ መከላከያ በሚቀጥለው ቅዳሜ ፊንፊኔን ይቆጣጠራል

Post by Thomas H » 02 Nov 2021, 00:38

በሚቀጥለው ሳምንት የዓብይ አሽከሮች በሶሻል ሚድያ የሚያስተላልፉት መልእክት ይሄንን ይመስላል

"ልዩ መረጃ አዲስ አበባ "


ሐሙስ : "ሽብርተኛው ህወሓት እስከዚች ደቂቃ ድረስ አዲስአበባን መቆጣጠር አልቻለም። በ መገናኛ በኩል ጠዋት ላይ ሰርገው የገቡትም ወደማይቀረው ዓለም ተሸኝተዋል ይሁንና አሁንም በሶስት ቦታዎች ውጊያ በመደረግ ላይ ነው::"

ዓርብ : አራት ኪሎ ቤት መንግሥት ገብተዋል ነገር ግን ሣሎን እና መኝታ ቤት ሊገቡ ሞክረው የማያዳግም እርምጃ ተወስዶባቸውል

ቅዳሜ : ሪፖርት የሚያስተላልፍ አንድም ሰው አልተገኘም ሁሉም አክቲቪስቶች እግሬ አውጪኝ ብለው ሸሽተዋል




Post Reply