Page 1 of 1

ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 18:43
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 19:03
by Abe Abraham

እኔ ኣስቀድሜ የኣማራ ህዝብ መታጠቅ ኣለበት ፡ በቀጥታ ለውግያ ለመግባት ሳይሆን ተዘጋጅቶ እንዲቆይ ብየ ነበር ። ገበሬው ኣጭር የወታደራዊ ትምህርት ወስዶ የግብርና ስራውን ቢቀጥል ምን ጉዳት ያመጣ ነበር ? ስለዚ በቪድዮው የተሰጠ ምክር እጅግ በጣም ጥሩ ነው ። ከዚያም ባሻገር ስለ በፕራይምኒስተሩ ስለሚደረገው የውጭ ጫናና ማስፈራራት መናገር ያስፈልጋል ። የራስህን የመከላከል መብት ነጥቀው መሪዎችህን እያስፈራሩ እንዴት ብለህ ልትዋጋ ትችላለህ ? በዚህ ጉዳይ ብሩህ ኣቋም መወሰድ ኣለበት ። እስካሁን ድረስ " ይሄ እንዴት ይሆናል ? " የሚይስብሉ ነገሮች ኣይተናል ። ኣንዳንድ ቦታዎች ለቆሞ መዋጋት ያማይመቹ ኣሉ ግን ሁል ጊዜ እንደሱ ኣይደለም ። የውጭ እጅ ኣለበት ። ችግሩ የውስጥ ሳቦታጅና የኣመራር ጉዳይ ብቻ ኣይደለም ። ስለሚደረገው ጫና ፕራይም-ሚኒስተሩ ዛሬ ትንሽ ተናግረው ነበር ።

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 19:30
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 20:17
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 21:07
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 01 Nov 2021, 23:15
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 02 Nov 2021, 00:45
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 02 Nov 2021, 12:32
by Revelations

Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 02 Nov 2021, 13:03
by Abe Abraham
Revelations wrote:
01 Nov 2021, 21:07


ኣቶ ኣበበ በለው እንዳለው 4,000 የባህር ዳር ነዋሪዎች እስካሁን ድረስ በዘመነ ወያኔ የተሰጣቸው ( በወረቀት ) መሳርያ ይዘው ቆይተዋል ። በሰላም ጊዜ ሰላም ነው ቢባል ኣሁንሳ ለየውስጥ ጠላት ለምን የማስተንፈሻ እድል ይሰጣል ? የዜጎች መብት ተደብቆ ቆይቶ ከጠላት ተባብሮ ህብረተ-ሰቡን ምውጋት ኣያጠቃልልም ።


Re: ድብቁን ጦር ትጥቅ የማስፈታቱ ጉዳይ ለምን ችላ ተባለ?

Posted: 03 Nov 2021, 13:05
by Revelations