Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ

Post by MatiT » 01 Nov 2021, 16:03

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)
በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ÷ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር መሳተፋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በጦርነቱ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ እና የኢትዮጵያ ዝርያ የሌላቸው ነጮች እና ጥቁሮች ከአሸባሪው ቡድን ጋር ተሳትፈው መስዋዕትነት መክፈላቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያረጋገጡት።
የሕወሓት የሽብር ቡድን የከፈተውን ጦርነት እና ጦርነቱን እየመራበት ያለው ህዝባዊ አካሄድ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ ህዝብ ለመከላከያ ሠራዊቱ ያሳየው ድጋፍ የሚበረታታ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
በቅስቀሳ የመጣውን የህዝብ ኃይል ለማስተናገድ በመንግስት በኩል በቂ ዝግጅት እንዳልነበርም ተናግረዋል፡፡
አሁን ላይ ከዛ ሁኔታ እርምት ተወስዶ ስትራቴጂካዊ በሆነ መልኩ እየተሰራበት መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ ገልጸዋል፡፡
አጠቃላይ ህዝቡ ለሠራዊቱ ያለው ድጋፍ አሁን ካለው በላይ ሊጠናከር ይገባል ያሉት ዶክተር ዐቢይ÷ ኢትዮጵያ የገጠመችው ጦርነት ከአንድ ወገን ጋር ብቻ እንዳልሆነ በመረዳት ዋጋ ለመክፈል ያለውን ፍቅር በተግባር ሊገልጽ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ካለምንም ጥርጥር ኢትዮጵያ ጦርነቱን ታሸንፋለች ሲሉ ጠቅላይ ሚሩ በመግለጫቸው አስታውቀዋል፡፡
ለማሸነፍ ቁልፉ እጃችን ላይ ነው ያለው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ÷አንድ መሆን ቀን ከሌት መስራት፣ ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ መሆንን አካተው ገልጸዋል፡፡
የምናሸንፍበት እድል ግን የምናገኘነው ከጠላት መሆኑን ጠቅሰው ÷ መረጃ እና ፕሮፓጋንዳ በመጠቀም ማሸንፍ እንደሚቻል አንስተዋል፡፡
ጦርነት የፖለቲካ እሳቤ ማስጠበቂያ የመጨረሻ መንገድ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ውጊያ በየትኛውም ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል ገልፀው ጦርነቱን ግን ኢትዮጵያ እንደምታሸንፍ አትጠራጠሩ ብለዋል።
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

Blueshift
Member
Posts: 1226
Joined: 30 Mar 2021, 19:34

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ትጠየቅ "

Post by Blueshift » 01 Nov 2021, 16:13

MaTit,

I think that is desperation. You can't make that statement unless you have a proof like POW's. BTW, MaTit, who are you working for ? For Abbiy or the Eritrean people. You can't work for both. :lol: :lol:
:twisted: :lol: :lol:

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ትጠየቅ "

Post by MatiT » 01 Nov 2021, 18:25

Blueshift wrote:
01 Nov 2021, 16:13
MaTit,

I think that is desperation. You can't make that statement unless you have a proof like POW's. BTW, MaTit, who are you working for ? For Abbiy or the Eritrean people. You can't work for both. :lol: :lol:
:twisted: :lol: :lol:
Indeed,i worked for Ethio-Erie solidarty..tplf free

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ይጠየቅ "

Post by Wedi » 01 Nov 2021, 18:33

በወሎ ግንባር ያለውን መከላከያ ሰራዊት ተብዬን ደምሥሰው የበተኑትን የባእድ ሃይሎች ማንነት አግኝተናል 8) 8)
:P :lol:
Please wait, video is loading...

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ይጠየቅ "

Post by Abe Abraham » 01 Nov 2021, 18:39

Wedi wrote:
01 Nov 2021, 18:33
በወሎ ግንባር ያለውን መከላከያ ሰራዊት ተብዬን ደምሥሰው የበተኑትን የባእድ ሃይሎች ማንነት አግኝተናል 8) 8)
:P :lol:
Please wait, video is loading...
Why are you laughing ? Explain.



Asmara
Member
Posts: 1404
Joined: 24 May 2007, 05:09

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ይጠየቅ ተባለ "

Post by Asmara » 02 Nov 2021, 17:23

MatiT wrote:
01 Nov 2021, 15:52
Is this a prelude to invite the Eritrean army to join the foray?
Abiy should know that TPLF is an Ethiopian problem. He should eadicate TPLF by bringing all his forces to the north from regions as far as South , Oromia, Somal and Amhara. There is no justification what so ever for 5m Eritreans to sacrifice their lives to save 110m Ethiopians. If TPLF attacks Eritrea (not sure if the Rama incident was true or the news had other ulterior motives) then it is a completely different ball game and Eritrea should spank the TPLF even more harder than it did in November 2020.
Last edited by Asmara on 02 Nov 2021, 17:47, edited 2 times in total.

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ይጠየቅ ተባለ "

Post by MatiT » 02 Nov 2021, 17:29

ደብረፄን ንኩቡር ፕረዚዳንት ሃገረ ኤርትራ ኣቶ ኢሳይያስ ኣፎወርቂ ብሰላም ኢዱ ንሰራዊት ትግራይ ክህብ ጻዊዒት የቕርብ ኣሎ። ደብረፄን እኮ ክደርቕ ጉዳም'ያ ግናይ ምርኣያ ጸገም ርእሲ ኩዑንቲ!

https://fb.watch/91pNubXycE/

Asmara
Member
Posts: 1404
Joined: 24 May 2007, 05:09

Re: 'በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ" ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ:: ' ኤርትራም አብራ አሸባሪው ህውሃትን እንድትዋጋ ይጠየቅ ተባለ "

Post by Asmara » 02 Nov 2021, 17:43

Some of the jokes I read in reply to Debrestions plea for President Isaias to surrender to TDF
ደብረጼን ሃለፍታ ይገብረሉ ኣሎ መስለኒ
ደቒሱ ከሎ እዩ መስለኒ ኣብ ሕልሙ ዝዛረብ ዘሎ
ዓጋመስ ኣይትሰኣኑ ድኣ ንዕና ከተዘናግዑ ዝተፈጠርኩም ኢኹም
ደብረጼን ተቐላጢፍካ ናብ ናይ ቡርኪናፋሶ ሰራዊት ኢድካ ትህብ
ምይተ ብሰሓቕ.

Post Reply