Re: VIDEO: VIVA JEGANUS! ትግራይ ትስዕር! TDF ARMY RAISE TIGRAY'S NATIONAL & ETHIO'S FEDRAL FLAGS AT THE CENTRAL SQUARE OF DES
Posted: 30 Oct 2021, 17:49
Yap, that’s sure looks like the “Chigray Flag” to me
Ya’ bello Uggume
Do you have any other joke? That first one cracked me out LOL
ይደገም. LOL
Ya’ bello Uggume
Do you have any other joke? That first one cracked me out LOL
ይደገም. LOL
yaballo wrote: ↑30 Oct 2021, 17:29VIDEO: VIVA JEGANUS! ትግራይ ትስዕር! .. TDF FORCES RAISE TIGRAY'S NATIONAL & ETHIOPIA'S FEDERAL FLAGS AT CENTRAL SQUARE OF DESSIE ...
VIDREO: Dasse city looks beautiful under TDF
https://www.facebook.com/ali.yusuf.ali. ... 5165241941
Please wait, video is loading...
VIDEO#2: TDF IN DESSIE ...
https://www.facebook.com/fishale.futsum ... 5124045900
Please wait, video is loading...
PLUS ...
THE TIGRAY INTERCEPT
ደሴ - ወሎ
ጀግናው የትግራይ መከላከያ ሰራዊት ከፊንፊኔ በ385 ኪ.ሜ ርቀት የምትገኘውን የወሎ ርእሰ ከተማን የሆነችው "ደሴ" መቆጣጠሩን የትግራይ ሴንትራል ኮማንድ አባል ታጋይ ጌታቸው ረዳ ለREUTERS በሳተላይት ስልክ ገልፀዋል::
ከመደምሰስ የተረፈ የፋሽስት አብይ አህመድ ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ ኮምቦልቻ ከተማ ማፈግፈጉን ጨምረው አሳውቀዋል::
ብዛት ያላቸው የፋሽስቱ ሰራዊት በጀግናው ሰራዊታችን የተማረኩ ሲሆን : አንድ የደሴ ነዋሪ "መብራት ከአርብ ጀምሮ መጥፋቱ እና የአብይ ቅጥረኛ ሰራዊት ከከተማው መሸሹ (ከድምሰሳ የቀረው)" ገልፀው : ሌላኛው ስማቸው እንዲገለፅ ያልፈለጉ የደሴ ከተማ ነዋሪ ደግሞ "የትግራይ ሰራዊት ከተማዋን መቆጣጠሩን መስማታቸው" ለREUTERS ገልፀዋል::
ታጋይ ጌታቸው ለደሴ እና ኮምቦልቻ ህዝብ ያስተላለፉት መልእክት:-
"ደሴና ኮምቦልቻ ያላችሁ ወገኖች : አንዳንድ ፎቆች ላይ ሆነው ክላሽን የሚያወዛውዙ እነ ደመቀ መኮንን ፋኖ ብለው የሚጠሯቸው ዱርየዎች በፍጥነት እጅ ስጡ በሏቸው:: አልያ ምህረት አይደረግላቸውም::
ዳውዶ : አገር ግዛት : ሰኞ ገበያ አካባቢ ያላችሁ ሰላም ወዳድ ወገኖች እዛው ላለው የትግራይ ሰራዊት አመራር ሪፖርት አርጉ:: ሁሉም ነገር ሰላም ይሆናል:: ከቻላችሁ የብልፅግና እና የአብን ወጠጤዎችን አይጠየፍ ወይ ቦርቸሌ ላሉት የትግራይ ሰራዊት አባላት አስረክቡ : ማእከላት እስኪስተካከሉ ድረስ::
የአብይ አህመድና የጀሌዎቹ የጥፋት አጀንዳ ከመሆን ተቆጠቡ::
ትግራይ ትስዕር!"
NB: በተደጋጋሚ እንደገለፅነው የጀግናው ሰራዊታችን አላማ ከተሞችንና ገጠሮች መቆጣጠር ሳይሆን ወንጀለኞችን አድኖ ወደ ህግ ማቅረብ : ከበባውን መስበር ነው::
AND .. SMILE ...
https://www.facebook.com/kamuu.A/videos/415093700234461
Please wait, video is loading...
https://www.facebook.com/fishale.futsum ... 2056025143
Please wait, video is loading...


