Page 1 of 1

Funeral Cerimony of unnamed General

Posted: 27 Oct 2021, 17:41
by Misraq
.
.
.
They don't do this to a ስቱፒድ agame. Why only high ranking officers get buried in a funeral procession.?

Please wait, video is loading...

Re: Funeral Cerimony of unnamed General

Posted: 27 Oct 2021, 18:08
by tarik
Misraq wrote:
27 Oct 2021, 17:41
.
.
.
They don't do this to a ስቱፒድ agame. Why only high ranking officers get buried in a funeral procession.?

Please wait, video is loading...
I think it's monkey megbe from nigeria. :lol:

:lol: :mrgreen:

Re: Funeral Cerimony of unnamed General

Posted: 27 Oct 2021, 18:40
by Wedi
Misraq wrote:
27 Oct 2021, 17:41
.
.
.
They don't do this to a ስቱፒድ agame. Why only high ranking officers get buried in a funeral procession.?

Please wait, video is loading...
እንካማ ምርጥ ዜና 8) 8)

የወራሪውና የአሸባሪው ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች ተሸኝተዋል።

ጥቅምት 17/2014 ዓ.ም

ዛሬ መቀሌ ለከፍተኛ አመራሯ ድንኳን ጥላ ውላለች። ማቅ ለብሳ፣ ፀጉሯን ስትነጭ፣ ደረቷን ስትደቃ ነው የዋለችው። በብርቱ ቁዘማ ላይናት።

ትላንት በወሎ ግንባር ኩታበር ላይ የአሸባሪው ድርጅት አመራሮችን የጫኑ ላንድ ክሮዘር መኪኖች እየከነፉ ነበር። መክነፋቸው በመንጋ አሸባሪዎች እጀባ የታገዘ ነው።

በመሆኑም ጀግናው የአየር ኃይላችን በብርሃን ፈጥነት ከተፍ አለ። ከሰማይ እሳቱን ያዘነበው ጀመር። እነኛ ቅንጡ መኪናዎች ወደ ክሰልነት ተቀየሩ። ጭነዋቸው ሲከንፉ የነበሩት የአሸባሪው ድርጅት ተዋጊዎች አብረው ዶግ አመድ ሆኑ።

በተካሄደው የአየር ጥቃት የአሸባሪው ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች ከሆኑት መካከል ጀኔራል ታደሰ ወረደ ወይም ጀኔራል ጻድቃን ወልደተንሳይ ሳይገደሉ እንዳልቀረ? የመቀሌው ቁዘማ ፍንጭ ሰጥቷል። በእርግጠኝነት መናገር የሚቻለው ግን በአየር ጥቃቱ የአሸባሪው ድርጅት ቁልፍ አመራሮች ነደው ቀርተዋል።

አምደማርያም ዕዝራ (ከወሎ ግንባር)