Message from ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል
Posted: 27 Oct 2021, 11:21
ብሶት የወለደው ለህልውና የሚታገለው የትግራይ ሰራዊት ከማንም ህዝብ ጋር ቂም በቀል የለውም:: የደሴ እና ኮምቦልቻ ህዝብ ከተማ ውስጥ ቤት ውስጥ ሆኖ የሚተኩስ እንዳይኖር ተገቢው እርምጃ ውሰዱ ። የየአካባቢዎቹ ፀጥታ ራሳችሁን ጠብቁ የትግራይ ሰራዊት ደሞ አስፈላጊውን እገዛ ያደርግላችኋል ።

