Page 1 of 1

ከጎንደር እየተላከ ያለ የቀማኛ ቡድን ኮምቦልቻን ለመዝረፍ አሰፍስፎ እየገባ ይገኛል::

Posted: 21 Oct 2021, 17:32
by sarcasm
ዘራፊ ቡድን አደራጅቶ ከጎንደር ወደ ወሎ የሚልከው አካል የህዝብ ንብረት በማዘረፍ ወንጀል በማሰማራት ኃላፊነቱን ይወስዳል:: ይህ ከጎንደር እየተላከ ያለ የቀማኛ ቡድን ኮምቦልቻን ለመዝረፍ አሰፍስፎ እየገባ ይገኛል::
Please wait, video is loading...

Re: ከጎንደር እየተላከ ያለ የቀማኛ ቡድን ኮምቦልቻን ለመዝረፍ አሰፍስፎ እየገባ ይገኛል::

Posted: 22 Oct 2021, 09:08
by sarcasm
ከምዕራብ ትግራይ በተዘረፈው ንብረት የበለጸገች ጎንደር፤
ወደ ወሎንም ዘምታለች ያዉ አመል አይቀር

ወንድም ወንድሙን አይዘርፍም! ከደሴ ተዘርፎ ወደ ጎንደር እየገባ ባለው ነገር አፍሬያለው! ታሪካዊ ስህተት ነው!
Please wait, video is loading...