Page 1 of 1

"የአማራ ክልል ልዩ ኃይል እና ፋኖ ኦሮምያ ውስጥ ገብተው ሰዎች ይገድሉና በኃላ አማራ ተገደለ ብለው ይጮሃሉ"

Posted: 19 Oct 2021, 12:36
by sarcasm
ፕ/ር ህዝቄልና የአቢይ ቀንደኛ ደጋፊ ኣክቲቪስት ስዩም ተሾመ የሚስማሙበት

"የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ኦሮምያ ውስጥ ገብተው ሰዎች ይገድሉና በኃላ አማራ ተገደለ ብለው ያለቅሳሉ"


"የሚያመው ፣ ኣማራን ቤንሻንጉል ውስጥ የሚገድሉት ኣማሮች ናቸው"