ጀነራል አማን አምዶን መንግስቱ ገደላቸው?
Posted: 18 Oct 2021, 08:50
ካለው መረጃ ጀነራል አማን በቀጥታ ትእዛዝ በመንግስቱ አልተገደሉም :: ይልቅ ኮሚቴው የወሰነው :ነው: ጀነራል አማን እነመንግስቱን እና ሌሎችን ወታደሮች ቂጣቸውን ካልጠረጉ ወጠጠዎች ጋር አልሰራም አልነጋገርም ብለዋል::
በተጨማሪም ጀነራል አማንን ጦር በጀነራል አማን ተኩስ ተከፍቶበታል:: ስለዚህም መንግስቱ ቤታቸው በታንክ እንዲደረመጽ ተወሰነ: ከዛም ተጣቁሰው ተጣኩሰው ሞቱ::
መንጌን ሴጣን የሚያዩት አጋመዎችና ሻቦዎች ናቸው:: መንጌ ግፈኛ ከሆነ: ወያኔ ሻብያ ምን ሊባል ነው? ስንቱን አጠፉት? በአብይስ የሞቱ ስንት ናቸው?
በተጨማሪም ጀነራል አማንን ጦር በጀነራል አማን ተኩስ ተከፍቶበታል:: ስለዚህም መንግስቱ ቤታቸው በታንክ እንዲደረመጽ ተወሰነ: ከዛም ተጣቁሰው ተጣኩሰው ሞቱ::
መንጌን ሴጣን የሚያዩት አጋመዎችና ሻቦዎች ናቸው:: መንጌ ግፈኛ ከሆነ: ወያኔ ሻብያ ምን ሊባል ነው? ስንቱን አጠፉት? በአብይስ የሞቱ ስንት ናቸው?