Page 1 of 1

ብልፅግናን አልቀላቀልም ያለው ግለሰብ የወሰደውን 43, 000 ብር እንዲመልስ በደብዳቤ ተጠየቀ

Posted: 17 Oct 2021, 09:19
by Thomas H
በሥራ ገበታ ስላልተገኙ ምናምን የሚለው ምክንያት ዝባዝንኬ ነው፡፡ ሰውዬው ዓብይ አህመድ እንዳለቀለት ስላወቀ በጊዜ ላሽ ሊል ፈልጎ ነው፡፡