የፈጥኖ ደራሽና የሱዳን ወታደር ጉብኝት ወደ እስራኤል !!!
Posted: 11 Oct 2021, 14:35
ፈጥኖ ደራሹ ለኣብሮው ወደ እስራኤል የተጓዘው የወታደሮችን ተወካይ ፥እንደዚህ የመሰለ ፡ ለቐሓታ* የማልቀስያ ቦታ የሚሆን መንደቅ ፡ በካርቱም ለምስራት የሚቻልበት መንገድ ቢገኝ ኖሮ ከኣሳብዶን ያለውን ሚልዮናዊ ትዕይንተ-ህዝባቸውን በተገላገልን ነበር ።
*ቐሓታ ፥ የኣርነት እና የለውጥ ሃይሎች
