Page 1 of 1

"በአማራ ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች የሚቀርበውን እርዳታ የሚዘርፉ፤ ድጋፉ በትክልልም ለተጎዱት እንዳይደርስ የሚያደርጉ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች አሉ" ሸገር FM 102.1

Posted: 09 Oct 2021, 20:26
by sarcasm
መስከረም 28፣ 2014

በአማራ ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች የሚቀርበውን እርዳታ የሚዘርፉ፤ ድጋፉ በትክልልም ለተጎዱት እንዳይደርስ የሚያደርጉ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች አሉ ተባለ፡፡

በሰሜኑ ጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ላይ ናቸውና ሁሉም ሰው አለሁ ሊላቸው ይገባል ብሏል የተባበሩት አማራ በጎ አድራጎት ልማት ማህበር፡፡

ማህሌት ታደለ
Please wait, video is loading...