"በአማራ ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች የሚቀርበውን እርዳታ የሚዘርፉ፤ ድጋፉ በትክልልም ለተጎዱት እንዳይደርስ የሚያደርጉ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች አሉ" ሸገር FM 102.1
Posted: 09 Oct 2021, 20:26
መስከረም 28፣ 2014
በአማራ ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች የሚቀርበውን እርዳታ የሚዘርፉ፤ ድጋፉ በትክልልም ለተጎዱት እንዳይደርስ የሚያደርጉ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች አሉ ተባለ፡፡
በሰሜኑ ጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ላይ ናቸውና ሁሉም ሰው አለሁ ሊላቸው ይገባል ብሏል የተባበሩት አማራ በጎ አድራጎት ልማት ማህበር፡፡
ማህሌት ታደለ
በአማራ ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች የሚቀርበውን እርዳታ የሚዘርፉ፤ ድጋፉ በትክልልም ለተጎዱት እንዳይደርስ የሚያደርጉ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች አሉ ተባለ፡፡
በሰሜኑ ጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ላይ ናቸውና ሁሉም ሰው አለሁ ሊላቸው ይገባል ብሏል የተባበሩት አማራ በጎ አድራጎት ልማት ማህበር፡፡
ማህሌት ታደለ
Please wait, video is loading...