Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኤርሚያስ ለገሠ ሞቻለሁ አለ፡፡ ነቄ! አልሞትክም፡፡

Post by AbebeB » 07 Oct 2021, 15:48

  • አንድ ሰው የነበረውን ፓለቲካዊ አስተሳሰብ ከቀየረ ሙቶአል ማለት ነው ይላል፡፡ ብርሀኑ ነጋን የገደለው ትንተና ኤርሚያስንም በልቶታል እኮ፡፡ ኤርሚያስ ዱሮ የወያኔን ፓለቲካ ሲከተል ነበር: አሁን የሠፋሪዎችን ቦለቲካ ያራምዳል፡፡ ስለዚህ ኤርሚያስ ሙት ነው፡፡


ነቄ! ሙት ነኝ በማለት ከክስ ማምለጥ አትችልም፡፡ መቃብርህ ተፈንቅሎ ለፍርድ ትቀርባለህ፡፡

ኤርሚ በጨጨች እኮ፡፡
  • ዲቃላ ማለት ጄኖሳይደር ነው ይላል የኤርሚ ዲቃላዋ ዲሽቃነሪ፡፡
  • እኔ ከማውቀው ዲቃሎች አንዱ ኤርሚያስ ለገሠ ነው፡፡ ስለዚህ ጄኖሳይደር ነው ማለት ነው ኤርሚያስ፤ እንዲህ ከሆነማ እንደ ማሞ ቂሉ ራሱን ረስቶት ነው ማለት ነው፡፡
  • ዲቃላ ማለት ከጉራጌና ሰፋሪ የተወለደ ኤርሚያስ ማለት ነዋ!