Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ዓቢይ አህመድ፥ በተወካዮች ምክር ቤት በብሔር ማሰብ ይቻላል ሲለን፥ ተወካዮች በክልላቸው ያለውን መላ ሕዝብ ሳይሆን፥ የራሳቸውን ብሔር ብቻ ነው የሚውክሉት እያለን ነው እኮ። ኧረ ምን ጉድ መ

Post by EwnetYashenifal » 07 Oct 2021, 01:43

ዓቢይ አህመድ፥ በተወካዮች ምክር ቤት በብሔር ማሰብ ይቻላል ሲለን፥ ተወካዮች በክልላቸው ያለውን መላ ሕዝብ ሳይሆን፥ የራሳቸውን ብሔር ብቻ ነው የሚውክሉት እያለን ነው እኮ። ኧረ ምን ጉድ መጣብን