Page 1 of 1

ዓቢይ አህመድ ዛሬ፥ በብሔር ማሰብ አይቻልም ካለ በኋላ፥ በተወካዮች ምክር ቤት ግን በብሔር ማሰብ ይቻላል አለ። ስለዚህ ወለጋና ቤንሻንጉል ያለው አማራ የሚወክለው የለም ማለት ነው?

Posted: 06 Oct 2021, 21:54
by EwnetYashenifal
ዓቢይ አህመድ ዛሬ፥ በብሔር ማሰብ አይቻልም ካለ በኋላ፥ በተወካዮች ምክር ቤት ግን በብሔር ማሰብ ይቻላል አለ። ስለዚህ ወለጋና ቤንሻንጉል ያለው አማራ የሚወክለው የለም ማለት ነው?