Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ዓቢይ አህመድ ዛሬ፥ በብሔር ማሰብ አይቻልም ካለ በኋላ፥ በተወካዮች ምክር ቤት ግን በብሔር ማሰብ ይቻላል አለ። ስለዚህ ወለጋና ቤንሻንጉል ያለው አማራ የሚወክለው የለም ማለት ነው?

Post by EwnetYashenifal » 06 Oct 2021, 21:54

ዓቢይ አህመድ ዛሬ፥ በብሔር ማሰብ አይቻልም ካለ በኋላ፥ በተወካዮች ምክር ቤት ግን በብሔር ማሰብ ይቻላል አለ። ስለዚህ ወለጋና ቤንሻንጉል ያለው አማራ የሚወክለው የለም ማለት ነው?