ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት ለ UN የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ
Posted: 01 Oct 2021, 14:18
ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት ለ UN የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ:: ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/2Y4VU1i
https://bit.ly/2Y4VU1i
Selam2119 wrote: ↑01 Oct 2021, 14:18ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት ለ UN የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ:: ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/2Y4VU1i
Selam2119 wrote: ↑02 Oct 2021, 11:12Selam2119 wrote: ↑01 Oct 2021, 14:18ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት ለ UN የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ:: ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/2Y4VU1i
Selam2119 wrote: ↑01 Oct 2021, 14:18ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት ለ UN የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ:: ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/2Y4VU1i
ቻይና፣ ሩሲያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት በአዳጊ አገራት ላይ በተናጠል የሚወሰዱ አስገዳጅ ማዕቀቦች በመቃወም ለተባበሩት መንግስታት የተቃውሞ ደብዳቤ አስገቡ
በአዳጊ አገራት ላይ በተናጠል የሚወሰዱ አስገዳጅ እርምጃዎች (ማዕቀቦች) እንዳሳሰባቸውና ከድርጅቱም ቻርተርና አሰራር ውጭ እንደሆነ፤ ከዓለም ዐቀፍ ግንኙነቶች መርህ አንፃርም የሚቃረን መሆኑን ከታች የተዘረዘሩ 29 አገራት በደብዳቤያቸው ገልጸዋል።
የሲጂቲኤን መረጃ እንደሚጠቁመው አገራቱ በዚሁ ደብዳቤያቸው፤ በአዳጊ አገራት ላይ የሚወሰድን የተናጠል አስገዳጅ እርምጃዎች በሙሉ ተቃውመዋል።
የዚህ አይነት እርምጃዎች ውሳኔው በሚጣልባቸው አገራት ላይ አሉታዊ ውጤትን እንደሚያስከትል የገለጹት አገራቱ፤ ይህ ዓይነቱ የተናጠል እርምጃም እንዳሳሰባቸው አስታውቀዋል።
የተናጠል እርምጃዎች አገራቱ የዜጎቻቸውን ሰብኣዊ መብት ለማስጠበቅ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች በእጅጉ ይጎዳል ሲሉም በደብዳቤያቸው ገልጸዋል።
ደብዳቤውን የጻፉት አገራትም ቻይና፣ ኢትዮጵያ፣ ቤላሩስ፣ ቦሊቪያ፣ ቬኒዙላ፣ ብሩንዲ፣ ካምቦዲያ፣ ካሜሮን፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኩባ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ዶሚኒካ፣ ግብጽ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ኤርትራ፣ ኢራን፣ ላኦ፣ ናሚቢያ፣ኒካራጓ፣ ፓኪስታን፣ ሩሲያ፣ ሴንት ቪንሰንት እና ግራናዲንስ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ አንቲጓ እና ባርቡዳ፣ ሲሪላንካ፣ ፍልስጤም፣ ሱዳን፣ ሶሪያ እና ዚምባብዌ መሆናቸው ታውቋል።