Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13068
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking:ኦሮሞን በፌስ ቡክ የዘለፈው ግርማ ሰይፉ የፊንፊኔ ባለ ሥልጣን ሆኖ ተሾመ

Post by Thomas H » 28 Sep 2021, 17:25

የሰሜኑ ምሽግ ይሰበር እንጂ ሌላው አያሳስብም .. ለማዳጋስካር ሰፋሪ ብቻዬን አላንስም .. ብሎ የኦሮሞ ህዝብ ላይ በግልጽ ያላገጠውን የኢዜማው ግርማ ሰይፉን ብልፅግና የአዲስአበባ የኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አድርገው ሾሞታል።











Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: Shocking:ኦሮሞን በፌስ ቡክ የዘለፈው ግርማ ሰይፉ የፊንፊኔ ባለ ሥልጣን ሆኖ ተሾመ

Post by Tadiyalehu » 28 Sep 2021, 22:09

እቺ የማትረባ ኩምታል ጅል!
ለዚህ ድርጊቷ ሒሣብ ታወራርዳለች! አሁን ጠላታችን ማን እንደሆነ ግልፅ ሆኗል! ጭራሽ ደመኛ ጠላቶቻችን የቱለማ እምብርት የኦሮሚያ ዋና ከተማ ቢሮዎች ላይ ይሾሙልናል??

Post Reply