"የዲ/ን ዳኒኤል ክብረት ንግግር ጥንቃቄ የጎደለው ኣይመስለኝም፤ በጣም ጥላቻ ያለበት፤ መግደልን ተገቢ እንደሆነ የሚያይ ሕብረተሰብ መፍጠር ግዴታ ስለሆነ፤ ንግግሩ በደንብ የታሰበበት ነው"
Posted: 23 Sep 2021, 19:23
"የዲ/ን ዳኒኤል ክብረት ንግግር ጥንቃቄ የጎደለው ኣይመስለኝም፤ በጣም ጥላቻ ያለበት፤ መግደልን ተገቢ እንደሆነ የሚያይ ሕብረተሰብ መፍጠር ግዴታ ስለሆነ፤ ንግግሩ በደንብ የታሰበበትና ጥንቃቄ የተደረገበት ይመስላል።"