Page 1 of 1

ሰበር ዜና : ጁንታው ሎተሪ አሸነፈ ግን ገንዘቡን ሊነጠቅ ይችላል ተባለ

Posted: 22 Sep 2021, 21:53
by Thomas H
በ1662ኛ በመደበኛ ሎተሪ 1ኛ ዕጣ አቶ በርሄ ገ/መድህን 1,000,000 ብር በቼክ ተረከቡ። በአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ በርሄ ገ/መድህን በደረሳቸው ገንዘብ የከብት እርባታቸውን እንደሚያስፋፉበት ገልፀዋል ሲል ብሄራዊ ሎተሪ ነው መረጃውን ያደረሰን።