Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ሰበር ዜና : ጁንታው ሎተሪ አሸነፈ ግን ገንዘቡን ሊነጠቅ ይችላል ተባለ
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=273690
Page
1
of
1
ሰበር ዜና : ጁንታው ሎተሪ አሸነፈ ግን ገንዘቡን ሊነጠቅ ይችላል ተባለ
Posted:
22 Sep 2021, 21:53
by
Thomas H
በ1662ኛ በመደበኛ ሎተሪ 1ኛ ዕጣ አቶ በርሄ ገ/መድህን 1,000,000 ብር በቼክ ተረከቡ። በአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ በርሄ ገ/መድህን በደረሳቸው ገንዘብ የከብት እርባታቸውን እንደሚያስፋፉበት ገልፀዋል ሲል ብሄራዊ ሎተሪ ነው መረጃውን ያደረሰን።