"ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።
Posted: 18 Sep 2021, 17:00
"ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።
==============
እራሱን ፌደራሊስት ሃይል ብሎ የሚጠራው ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህሩ አሰፋ ወዳጆ ተማረከ ።
ከአሁን በፊት ለጡት አባቱ የሆነው ለወያኔ በማገዝ ቆላ ተምቤን ላይ እዋጋለሁ ብሎ መማረኩ ይታወቃል ። ይህ በወያኔ ፍቅር የተለከፈው አሰፋ ወዳጆ፣ በድጋሚ በማይ ጠብሪ ግንባር በድጋሚ መማረኩ ተረጋግጧል ።
የአሁኑ መማረክ ደግሞ ለየት የሚያደርገው ከኋላው በኩል #ቂጡን በቀይ ጥይት ከተበሳለት በኋላ መሆኑ ነው ። በአሁን ሠዓት ለህክምና ጎንደር ሆሶፒታል የሚገኝ ሲሆን ቁስሉም ከበድ ያለ መሆኑን ታማኝ ምንጮች አረጋግጠዋል ። አንዳድ ሰዎች ጦርነት ፣ መቀሌ እየሄዱ ረብጣ ገንዘብ እየተቀበሉ ምኒልክን መሳደብ መሰለው እንዴ ? እያሉ በአግራሞት እያዩት ይገኛሉ ።
==============
እራሱን ፌደራሊስት ሃይል ብሎ የሚጠራው ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህሩ አሰፋ ወዳጆ ተማረከ ።
ከአሁን በፊት ለጡት አባቱ የሆነው ለወያኔ በማገዝ ቆላ ተምቤን ላይ እዋጋለሁ ብሎ መማረኩ ይታወቃል ። ይህ በወያኔ ፍቅር የተለከፈው አሰፋ ወዳጆ፣ በድጋሚ በማይ ጠብሪ ግንባር በድጋሚ መማረኩ ተረጋግጧል ።
የአሁኑ መማረክ ደግሞ ለየት የሚያደርገው ከኋላው በኩል #ቂጡን በቀይ ጥይት ከተበሳለት በኋላ መሆኑ ነው ። በአሁን ሠዓት ለህክምና ጎንደር ሆሶፒታል የሚገኝ ሲሆን ቁስሉም ከበድ ያለ መሆኑን ታማኝ ምንጮች አረጋግጠዋል ። አንዳድ ሰዎች ጦርነት ፣ መቀሌ እየሄዱ ረብጣ ገንዘብ እየተቀበሉ ምኒልክን መሳደብ መሰለው እንዴ ? እያሉ በአግራሞት እያዩት ይገኛሉ ።
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...