Page 1 of 1

"ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።

Posted: 18 Sep 2021, 17:00
by Wedi
"ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ። :lol: :lol:
==============
እራሱን ፌደራሊስት ሃይል ብሎ የሚጠራው ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህሩ አሰፋ ወዳጆ ተማረከ ።

ከአሁን በፊት ለጡት አባቱ የሆነው ለወያኔ በማገዝ ቆላ ተምቤን ላይ እዋጋለሁ ብሎ መማረኩ ይታወቃል ። ይህ በወያኔ ፍቅር የተለከፈው አሰፋ ወዳጆ፣ በድጋሚ በማይ ጠብሪ ግንባር በድጋሚ መማረኩ ተረጋግጧል ።

የአሁኑ መማረክ ደግሞ ለየት የሚያደርገው ከኋላው በኩል #ቂጡን በቀይ ጥይት ከተበሳለት በኋላ መሆኑ ነው ። በአሁን ሠዓት ለህክምና ጎንደር ሆሶፒታል የሚገኝ ሲሆን ቁስሉም ከበድ ያለ መሆኑን ታማኝ ምንጮች አረጋግጠዋል ። አንዳድ ሰዎች ጦርነት ፣ መቀሌ እየሄዱ ረብጣ ገንዘብ እየተቀበሉ ምኒልክን መሳደብ መሰለው እንዴ ? እያሉ በአግራሞት እያዩት ይገኛሉ ።

:P :P
Please wait, video is loading...
:P :P
Please wait, video is loading...

Re: "ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።

Posted: 18 Sep 2021, 21:02
by TGAA
The object of war is not to die for your country but to make the other [deleted] die for his.
George S. Patton
Instead of feeding this belly slave allowing him to die for his cause would have been Justice served to his own satisfaction.

Re: "ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።

Posted: 19 Sep 2021, 01:32
by Abe Abraham
ከሚስቱ ተጣልቶ ወደ ትግራይ ጠፍቶ እንዳይሆን የኣንትሮፖሎጂ ( የጋብቻ ኣንትሮፖሎጂ ) ምርምር ሳያስፈልግ ኣይቀርም ።

Re: "ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።

Posted: 19 Sep 2021, 01:44
by kibramlak
Wait a minute - how come he was released during his first arrest and got a chance to go for a second time ? This raises eye borrow.

Re: "ፌደራሊስ" ነኝ ይል የነበረውና የዲላ ዩኒቨርሲቱ የአንትሮፖሎጂ መምህር የነበረው ከወያኔ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ሲወጋ ተማረከ ።

Posted: 19 Sep 2021, 02:36
by Noble Amhara
Watch :idea: :idea: this TPLF weyane fanatic was brainwashing Biher Biherbeherseboch to hate Amhara People and Ethiopia his whole life :arrow: :arrow: