Page 1 of 1

የኢትዮጵያ መከላከያ ጥልቅ ግምገማ ካደረገ በኋላ ድክመቱን አስተካክሎ እንደገና ሊዋጋ ነው

Posted: 09 Sep 2021, 22:33
by Thomas H
እንደስማነው ከሆነ በግምገማ የደረሱበት ነገር በመጀመሪያ ዙር የበሉት ሰንጋ ስላልተፀለየለት ለሽንፈታቸው ምንክንያት ሆኗል ብለው ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል::ስለዚህ አሁን ለሰንጋው ፀሎት ጀምረዋል