.
.
.
.
massive retreat is ordered for tdf to run to temben gorges.
Re: ቡም ቡም ቡም ተጋሩ እግሬ አውጭኝ ፍርጠጣ ወደ ተንቤን ተጀመረ
.
.
.
An order to block the enemy from escaping is issued from Amhara State.
.
.
An order to block the enemy from escaping is issued from Amhara State.
ከአማራ ክልል መንግሥት የተላለፈ ጥሪ፡፡
ነሐሴ 30/2013 ዓ.ም
በሁሉም የህልውና ዘመቻ ግንባር አካባቢ ላለው ህዝባችን፤ አሸባሪው የትህነግ ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ በልዩ ኀይል፣ በሚሊሻ፤ ፋኖ እና በመላው ሕዝባችን እየተወሰደበት ባለው ከባድ ምት እና እርምጃ ጠላት እየተበታተነ ይገኛል፡፡
ስለሆነም የሕዝብ ጠላት የሆነው የአሸባሪው እና ወራሪው ትህነግ ቡድን የዘረፈውን የሕዝብ እና የመንግሥት ሃብት ይዞ እንዳይወጣ በየአካባቢው ተደራጅተህ እርምጃ እንድትውሰድ የክልሉ መንግሥት ጥሪ ያቀርባል።
በተለይም በመርሳ ግምባር ሚሌና ጊራና አካባቢ፣ ከመርኮታ ወደ ፋጂ የባቡር መስመሩን ተከትሎ፣ ከጎኃ ጀምሮ ወደ ሚሌ አቅጣጫ፣ በመቄት ግምባር ከገረገራ ጀምሮ እስከ ድልብ ደረስ፣ በላስታ፣ ላሊበላ እና መጃ አካባቢዎች እንዲሁም በሰሜን ጎንደር በማይጠብሪና አካባቢው ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እሸሸ ስለሆነ የጠላት ቡድን አባላትም ሆኑ አንድም የሕዝብ እና የመንግሥት ሃብት ይዞ እንዳይወጣ ሁሉም በአካባቢው እየተደራጀ የሚሸሸው ቡድን ላይ እርምጃ እንዲወስድ እና አስፈላጊን መረጃ ለጸጥታ አካሉ እዲሰጥ የአማራ ክልል መንግሥት ጥሪውን ያቀርባል፡፡