Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሕዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ተደምስሷል!

Post by Hameddibewoyane » 03 Sep 2021, 12:07

በመተከል ዞን በተደረገው ቅድፈታዊ ወታደራዊ ዘመቻ ሀምሳ ተደምስሰዋል ከሰባ በላይ ቆስለዋል ቀላልና ከባድ የቡድን መሳሪያዎች ፣ ፈንጂዎች የወደሙ ሲሆን የተቀሩት በጀግናው ስራዊታችን ከነ መሳሪያና ፈንጂ ራሲዮናቸው ቁጥጥር ስር ገብተዋል::