Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
C beyond
Member
Posts: 1903
Joined: 31 May 2013, 21:30

የሕልውናው ዘመቻ እስኪጠናቀቅ ድረስ ደሴ ላይ ጫት መቃም ተከልክሏል::

Post by C beyond » 31 Aug 2021, 09:28

:lol: :lol: :lol:


የደሴ ከተማ አስተዳደር

የህልውናው ዘመቻው እስኪጠናቀቅ በደሴ ከተማ የትኛውም ጫት ቤት ይዘጋል ማንም የከተማዋ ወጣት ጫት መቃም እንዳይችል የከተማ አስተዳደሩ ወስኗል ! ሲቅም የተገኘ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ የከተማ አስተዳደሩ ቁርጠኛ አቋሙን ገልጿል::





https://www.facebook.com/permalink.php? ... 2168877757