ኢትዮጵያ የዲፕሎማሲና ፖለቲካ ድል እየተቀዳጀች ነው
Posted: 27 Aug 2021, 15:01
ይህ የአለንበት የአለም ጂኦፖልቲካ በአንድ ሃያል አገር የሚዘወር ሳይሆን መልቲፖላር ወይም ባልብዙ ማዕከት የሃይል ሚዛን የሰፈነበት ዘመን ነው ። አሁን በግልጽ ከሚታወቁት የሃይልና የተጽኖ መዕከሎች አሜሪካ፣ ቻይና፣ ሩሲያ፣ ያውሮፓ አንድነት፣ ህንድ፣ የአፍሪካ አንድነትና ቱርክን እንውሰድ ።
ከነዚህ 7 ሃያላን መሃል ኢትዮጵያን በጽናት ደግፈው ያሜሪካንን የወረራ ፕላን ያከሸፉት
ቻይና
ሩሲያ
ህንድ
ያፍሪካ አንድነት
ቱርክ
ናቸው። ይህም 5 ከ7 ማለት ነው። አሜሪካና አውሮጳ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እቀባ ቢያደርጉብን እንኳ ኢራናን ሌሎችን አስተባበን የአሜሪካንን የኢኮኖሚ ጦረንት መቋቋም እንችላለን።
ኢትዮጵያ የፈጣሪ አገር !!
ከነዚህ 7 ሃያላን መሃል ኢትዮጵያን በጽናት ደግፈው ያሜሪካንን የወረራ ፕላን ያከሸፉት
ቻይና
ሩሲያ
ህንድ
ያፍሪካ አንድነት
ቱርክ
ናቸው። ይህም 5 ከ7 ማለት ነው። አሜሪካና አውሮጳ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እቀባ ቢያደርጉብን እንኳ ኢራናን ሌሎችን አስተባበን የአሜሪካንን የኢኮኖሚ ጦረንት መቋቋም እንችላለን።
ኢትዮጵያ የፈጣሪ አገር !!