Page 1 of 1

ገቢ ሆነ!

Posted: 20 Aug 2021, 20:03
by Zmeselo


የጄነራል ሳሞራ የኑስ የፅ/ቤት ኃላፊ የነበረው በኀላም የምስራቅ እዝ አዛዥ የነበረው ሜ/ጄ ማኣሾ በየነ በቁጥጥር ስር ውሏል። የአማራ ህዝብ አንድነቱን በማጠናከር የአሸባሪውን ቡድን እድሜ ማሳጠር አለበት። ትግላችን ይቀጥላል!!!
Masresha Setie: @MasreshaSetie