Re: The spokesperson for the U.N. Secretary-General says Humanitarian access into Tigray region remains restricted
የደላው ሰው አጥሚት ያኝካል፤በጥይት ሰው እንደ ቅጠል እየረገፈ ስንዴ ና ቦንብ ካላራገፍኩ እያለ ያለቅሳል። ስንዴ መቸ አለቀ፣ ወያኔ ተምቤን በርሃ ጭኖ ዋሻ ደብቆት ነው እንጅ። ግን ይኸን ማነው የሚከሰው። ስንዴ ሳይሆን ችግር እና ግጭት ነው የሚረዳው።