Shocking: የአማራ ሚድያ ኮርፖሬሽን የህንድ ፊልም መሥራት ጀመረ
Posted: 18 Aug 2021, 22:02
ይሄ ትርክት ደንበኛ የህንድ ፊልም ይወጣዋል
በክምር ድንጋይ አንድ የአማራ ጀግና 11 የአሸባሪው ትህነግ ታጣቂዎችን ደመሰሰ።
ነገሩ እንዲህ ነው ፦
የአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ታጣቂዎች በክምር ድንጋይ ከተማ ወደ አንድ ግለሰብ ቤት በመሄድ ለማጥቃትና ለመዝረፍ ተዘጋጁ። ታጣቂዎች ግለሰቡ ቤት ደረሱ።
ይህንን ቀድሞ የተረዳው ግለሰብም በጥበብና በብልሃት የመጡትን የአሸባሪውን ቡድን ታጣቂዎች አዘናጋቸው።
ሊያጠቁትና ሊዘርፉት እንደመጡ የተረዳው ይህ ግለሰብ ያለውን መሣሪያ በመጠቀም በቤቱ የተሰበሰቡትን 11 የአሸባሪውን ትህነግ ታጣቂዎች እንዳልሆኑ በማድረግ ጀግንነቱን አሳይቷል።
አሁን ላይም ይህ ጀግና ቀሪ የአሸባሪውን ቡድን አባላትን እያሳደደ ይገኛል።
ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ክብርንና ማንነትን ማስጠበቅ የሚቻለው ይህንን አይነት ቆራጥነት በጠላት በመፈጸም ነው።
የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ ቀለመወርቅ ምህረቴ እንደዚህ አይነት ቁርጠኝነት ካለ ጠላት በየትኛውም አካባቢ ለእንቅስቃሴ እንዳይመቸው ማድረግ ይቻላል ብለዋል፡፡
አሚኮ
ከዚህ በተጨማሪ ይሄ የአማራ ጀግና የተወረወረበትን ቦንብ ከአየር ላይ ቀልቦ መልሶ ወርውሮ ጁንታው ላይ ብዙ ጉዳት አድርሷል::
በክምር ድንጋይ አንድ የአማራ ጀግና 11 የአሸባሪው ትህነግ ታጣቂዎችን ደመሰሰ።
ነገሩ እንዲህ ነው ፦
የአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ታጣቂዎች በክምር ድንጋይ ከተማ ወደ አንድ ግለሰብ ቤት በመሄድ ለማጥቃትና ለመዝረፍ ተዘጋጁ። ታጣቂዎች ግለሰቡ ቤት ደረሱ።
ይህንን ቀድሞ የተረዳው ግለሰብም በጥበብና በብልሃት የመጡትን የአሸባሪውን ቡድን ታጣቂዎች አዘናጋቸው።
ሊያጠቁትና ሊዘርፉት እንደመጡ የተረዳው ይህ ግለሰብ ያለውን መሣሪያ በመጠቀም በቤቱ የተሰበሰቡትን 11 የአሸባሪውን ትህነግ ታጣቂዎች እንዳልሆኑ በማድረግ ጀግንነቱን አሳይቷል።
አሁን ላይም ይህ ጀግና ቀሪ የአሸባሪውን ቡድን አባላትን እያሳደደ ይገኛል።
ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ክብርንና ማንነትን ማስጠበቅ የሚቻለው ይህንን አይነት ቆራጥነት በጠላት በመፈጸም ነው።
የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ ቀለመወርቅ ምህረቴ እንደዚህ አይነት ቁርጠኝነት ካለ ጠላት በየትኛውም አካባቢ ለእንቅስቃሴ እንዳይመቸው ማድረግ ይቻላል ብለዋል፡፡
አሚኮ
ከዚህ በተጨማሪ ይሄ የአማራ ጀግና የተወረወረበትን ቦንብ ከአየር ላይ ቀልቦ መልሶ ወርውሮ ጁንታው ላይ ብዙ ጉዳት አድርሷል::