Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: BREAKING NEWS ጋይንትና አካባቢው ተቆርጦ የቀረው የአጋሜ ሬሳ ከተማዋን እያሸተተው ነው!! ሶስት አጋሜዎች ሱሪያቸውን ዝቅ አድርገው ተሸኙ

Post by Wedi » 18 Aug 2021, 11:21

በጋይንት በኩል ወደ ጎንደር ዘው ብሎ የገባው የፋሽሽት ትግሬ ወራሪና ዘራፊ ቡድን ጋሻና ላይ ከተቆረጠና መውጫ በማጣቱና በየቦታው ወደ ገጠር የተበታነውን የትግሬ ወራሪና ዘራፊ ቡድን የአማራ ገብሬ እና ፋኖ ከታች በምታዮት መልኩ እየለቀመው ነው!!

ድል ለአማራ ህዝብ!!
:!:
***********
ተጨማሪ መርጃ!!

#ንገረን_ንገረን!!!!! እሽ ልንገራችው!!!!

#በጉና አካባቢ በነበረው ውጊያ የወያኔ የመሳሪያ ማከማቻ የነበረው በመከላከያ ቁጥጥር ስር ውሏል።

#በጋሳኝ ውጊያ የተማረኩ በደብረታቦር ከተማ የወገን ጦር በባዶ እግራቸው እያዞረ ከተማውን አስጎብኝቷቸዋል።

#በገረገራ ከ1500በላይ እጃቸውን ሰተዋል።

#ነፋስ_መውጫ ላይ በቅርቡ ታምር ታያላችው።

#በየገበሬው ማሳ የገባው እየተለቀመ ነው።

#ጦር መርተው የመጡት የጀንታው አመራሮች በጋይንት ህዝብ ክትትል እየተደረገባቸው ነው።

#በንግስቷና_በንጉሱ የልደት ቀን የንግስቲቱ ከተማ ታሪክ ፅፋለች።

#ክብር ለመከላከያችን
#ክብር ለልዩ ሃይላችን
#ክብር ደጀን ለሆንከው ህዝባችን።

Please wait, video is loading...


Post Reply