Page 1 of 1

አህያ ፈሳ ፤ ወያኔ አወራ ብላችሁ አትገረሙ። ደብረ ታቦር ምንም የተፈጠረ ነገር የለም

Posted: 17 Aug 2021, 17:28
by Abere
አህያ ፈሳ ፤ ወያኔ አወራ ብላችሁ አትገረሙ። ደብረ ታቦር ምንም የተፈጠረ ነገር የለም


Re: አህያ ፈሳ ፤ ወያኔ አወራ ብላችሁ አትገረሙ። ደብረ ታቦር ምንም የተፈጠረ ነገር የለም

Posted: 17 Aug 2021, 17:42
by Abere
የኣድጊ ወያኔ ሂሳብ አይገጥምም ፤ ምክንያቱም አህያ ለመጫን እና ለማናፋት እንጅ ለማስላት አልተፈጠረችም። ይህን ተመልከቱ:-
ወያኔ አሁን ቆቦ ከተማ የለም፤ ኮረም ፤ አላማጣ ፤ ማይጨው በዜና ያልታወጅ ግን መከላከያ እና አማራ ፋኖ የተቆጣጠሩዋቸው ከተማ እና መስመር ናቸው። ታዲያ የወያኔ አዲስ አበባ እና ባህር ዳር እገባለሁ ስሌት እንደት ነው የሚደመረው የሚቀነሰው? እንድሁ በከረምት አማራ አገር ገብተው በጭቃ ይዳክራሉ እንጅ።

ዐባይን በታንኳ ሲሻገርሩ ቢያይ፣
ትግሬ በእግሩ ገባ መከራውን ሊያይ።

ካልሆነ በስተቀር፣ በተበላ ቁማር ወያኔ ሜዳ ለሜዳ ይለቀማል።

Re: አህያ ፈሳ ፤ ወያኔ አወራ ብላችሁ አትገረሙ። ደብረ ታቦር ምንም የተፈጠረ ነገር የለም

Posted: 17 Aug 2021, 17:47
by Selam/
ለሙጃሂዲን መበጥረቅ እንኳን እኔ ውሻዬም ጆሮ አይሰጥም። ኧህ ካልካቸው እነዚህ ትሎች፣ ፊንጢጣቸው እስኪሰነጠቅ ነው የሚዋሹት። ሀፍረት ያልፈጠረባቸው ሽኮኮዎች።
Abere wrote:
17 Aug 2021, 17:28
አህያ ፈሳ ፤ ወያኔ አወራ ብላችሁ አትገረሙ። ደብረ ታቦር ምንም የተፈጠረ ነገር የለም