Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

በTDF ስር ያሉ በኣማራና በኣፋር ክልሎች ያሉ ኣካባቢዎች ከዞን በታች ያሉ ኣስተዳደሮች ስራዎቻቸውን መቀጠል አለባቸው" የትግራይ ማእከላዊ ኮማንድ ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ

Post by sarcasm » 16 Aug 2021, 15:43

የትግራይ መንግስትም ሆነ ሰራዊት በኣማራ በኣፋርና በሌሎችም ክልሎችና ኣካባቢዎች በሚያደርጏቸው እንቅስቃሴዎች ከዞን በታች ያሉ ኣስተዳደሮች ስራዎቻቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ያምናሉ:: በወንጀል ድርጊት ላይ በቀጥታ ከተሳተፋት ውጪ ሌላው ሁሉ በስራው እንዲቀጥል የየኣካባቢው ህዝብ የሚያቀርበው ጥያቄ ነው:: ስለዚህ ሁሉም ኣካባቢዎች ይህንን ልብ ሊሉ ይገባል:: ደጋግመን እንዳልነው ጠባችን ከህዝብ ጋር ሳይሆን ከሽፍቶች ጋር ነው::

ትግራይ ትስዕር!
Please wait, video is loading...