Page 1 of 1

የነታማኝ በየነና የአማራ ልሂቃን አደባባይ የተሰጣው ትግራይ ጠልነት እና እውቀት አልባነት

Posted: 14 Aug 2021, 20:50
by sarcasm

Re: የነታማኝ በየነና የአማራ ልሂቃን አደባባይ የተሰጣው ትግራይ ጠልነት እና እውቀት አልባነት

Posted: 14 Aug 2021, 21:18
by sarcasm
ትናንት ምሽት ታማኝ በየነ "እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ" "ይሄ ጦርነት ከመጀመሩ እና እልቂት ከመከሰቱ በፊት ኢትዮጵያን ማዳን አለብን" እያለ ሲናገር ነበር። ያለፉት 8 ወራት ሲደረግ የነበረው ፋሽን ሾው ነበር ወይ? ነው ወይስ የባሩዱ ሽታ የትውልድ አካባቢው ሲደርስ ነው ትዝ ያለው?!
ደግሞ ሌላውን በዘረኝነት የሚከሱት ነገርስ....🤮

Eyasped Tesfaye·
Please wait, video is loading...

Re: የነታማኝ በየነና የአማራ ልሂቃን አደባባይ የተሰጣው ትግራይ ጠልነት እና እውቀት አልባነት

Posted: 14 Aug 2021, 21:24
by Selam/
Kichamo komalo - Are you done with ሂሳብ እናወራርዳለን?


sarcasm wrote:
14 Aug 2021, 20:50

Re: የነታማኝ በየነና የአማራ ልሂቃን አደባባይ የተሰጣው ትግራይ ጠልነት እና እውቀት አልባነት

Posted: 14 Aug 2021, 22:27
by Dawi
sarcasm wrote:
14 Aug 2021, 21:18
ትናንት ምሽት ታማኝ በየነ "እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ" "ይሄ ጦርነት ከመጀመሩ እና እልቂት ከመከሰቱ በፊት ኢትዮጵያን ማዳን አለብን" እያለ ሲናገር ነበር። ያለፉት 8 ወራት ሲደረግ የነበረው ፋሽን ሾው ነበር ወይ? ነው ወይስ የባሩዱ ሽታ የትውልድ አካባቢው ሲደርስ ነው ትዝ ያለው?!
ደግሞ ሌላውን በዘረኝነት የሚከሱት ነገርስ....🤮

Eyasped Tesfaye·
Please wait, video is loading...
sar,

አሁን አምሓራ እየጠቀየረ ነው፣ እንደ "ትግሬ"፣ "ኦሮሞ" ማሰብ ጀምሯል፤

የድሮው የታማኝ ዓይነት አስተሳሰብ "ያረጀ የፈጀ" የተበላ ዕቁብ ነው ተብሏል።

ማወቅ ከፈለግህ በሚቀጥለው አዲሱን የአምሓራ አስተሳሰብ ስማ! በቃ!

Abebe is very convincing! Great job! 8)