እኔ ተወያዩ የሚል ቃል እንደኛ የሚስፈራው ማሕበረሰብ ኣይቼ ኣላቅም። ምንድነው ይሄ ሁሉ ኩራት? ምንድነው ይሄ ሁሉ እብሪት? . . . ስለዚህ ቆም ብለን፤ ውይይቱን እንሞክረነው፤ ጦርነቱን እኮ ማንም ኣይወስድብንም። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው።
ጦርነቱ እኮ ለ፱ ወር ተደርጓል። በጦርነቱ የምንፈልገውን ኣላገኘንም። የኢትዮጵያ የህልውና ኣደጋ የመፍረስ ኣደጋ የሚለውን እስካሁን እየሰማን ነው። ከ 9 - 10 ወር በኃላ ሕወሓት ቀንሷል? ተዳክሟል?!
. . . እስቲ ለሰላም ዕድል እንስጥ። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው"
ጎዳና ያዕቆብ
Amazing speech! There is hope if people pay attention to marvelous people like Godana.