ወያኔ አአን አልፎት ጅቡቲ :ሶማሌ እና ኬንያ ሳይገባ አይቀርም::እከ አሁን እየገሰገሰ ነው:: ሚገርመው ድግሞ አንድም ወታደር ሳያስማርክ ሳይሞትበት መሆኑ የበለጠ ጅግንነቱን ያሳያል::
ጦርነት እንደ ወሬ ቢቀል ኖሮ መጀምሪያም ከ4 ኪሎ ባልፈረጠጠ ነበር::
የተቀደሰውን የኢያ ምድር በህፃናት ደም ና አስከሬን አጨቀየው::
አንድ ጥይትሳይተኩሱ ከተማን መውረረ እንዴት ሆኖ ጦርነት እንድሆነ ሊገባኝ አልቻልም:: ግር ብለው ገብተው እንደ ቅጠል ይረግፋሉ::